ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ ለደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የቦርድ አመራር ምደባ ሰጡ

Spread the love

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት በወጣ አዋጅ የተቋቋመዉ የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ምደባ ሰጥተዋል።

በዚህ መሠረት

1.አቶ ጸጋዬ ማሞ …..ሰብሳቢ

2.አቶ ነጋ አበራ…….ም/ሰብሳቢ

3.አቶ ፋጂዮ ሳፒ…… አባል

4.አቶ የሺዋስ ዓለሙ….አባል

5.አቶ አንድነት አሸናፊ….አባል

6.አቶ ንጉሴ ወ/ጊዮርጊስ…….አባል የሚዲያ ኔትወርክ የቦርድ አመራር ሆነዉ ተመድበዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *