

✍️ በአፍሪካ ትልቁን የአውሮፕላን ማረፊያ ለመገንባት እንቅስቃሴ ተጀምሯል፣
✍️ አዲስ የሚገነባው የአውሮፕላን ማረፊያም በዓመት ከ100 አስከ 130 ሚሊዮን መንገደኞችን ያስተነናግዳል
✍️ በተያዘው በጀት ዓመትም የአገልግሎት ዘርፉ 7 ነጥብ 1 በመቶ እድገት እንደሚያስመዘግብ ይጠበቃል፣
✍️ የኢትዮጵያ አየር መንገድ 124 አዳዲስ አውሮፕላኖችን አዟል፣
✍️ 72 ትላልቅ ፕሮጀክቶች ወደ ስራ ይገባሉ ፣
✍️ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪ ዘርፉን ለማነቃቃት ከፍተኛ ስራ ተከናውኗል፣
✍️ የኢንዱስትሪ ዘርፉም በተያዘው በጀት ዓመት 12 ነጥብ 8 በመቶ እንደሚያድግ ይጠበቃል፣
✍️ በተለይ ከኃይል አቅርቦት ጋር ተያይዞ ሲነሱ የነበሩ ችግሮችን በመፍታት ረገድ የተሻል ስራ ተከናውኗል
✍️ የኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም 67 በመቶ ማድረስ ተችሏል፣
✍️ በቱሪዝም ዘርፍ ከ20 ባላይ አለማ ቀፍ ኮንፍረሶች አካሒደናል፣
✍️ ከቅርቡ ፍራንኮቫሎታን በሚመለከት ማስተካከያ ይደረጋል፣
✍️ በኤክስፖርት ዘርፍ የሚታይ የሚጨበጥ ለውጥ አምጥተናል፤ ባለፉት 3 ወራት 1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ተገኝቷል
✍️ ባላፉት ሶስት ወራት ሪሚታንስ 24 በመቶ አድጓል፣
