




በ2018 ዓ.ም ለሚካሄደው 7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ጠቅላላ ምርጫ የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች ይፋ ተደርገዋል።
በዚህም
ለህዝብ ተወካይ ምክር ቤት እጩ
1.አቶ ማቲዎስ ያዙ መኤኒት ልዩ
2.ወ/ሮ ሜሪ ገርሲ ሱሪ ልዩ
3.አቶ እሸቱ ገብረ ማርያም ዲዚ ልዩ እጩ ሆኖ ቀርቧል።
ክልል ምክር ቤት መኧን ልዩ
1. አቶ ፉጂዬ ሳፒ
2.አቶ ታምሩ ቦኒ
3.ወ/ሮ ትዕግስት አለሙ
ዲዚ ልዩ
1.አቶ አዲስ ምዕራፍ አለሙ
2. ወ/ሮ ኮምቱ ኮሉቡርጂ
3ኛ.አቶ ጋሊ ነገሬ
ሱሪ ልዩ
1.አቶ ባርዱላ ኦለጱሰኒ
2.አርጎለኝ ኦለኪቦ
ዚልማሞ ልዩ
1.ባርጉቴ ሎጎቶይ
ማጀት የክልል ምክር ቤት እጩዎች።
1.አቶ በድሉ መዓዛ
2.ወ/ሮ በልዩ ታምራት
3.ወ/ሮ አስናቀች ተስፋዬ
4. አቶ መልኬ ኬላጌ
5.አቶ ሽፈራው ማናባ
6.አቶ ገመዳ ከይዳድ
7. ወ/ሮ የኔዓለም በሪሁን
8.ወ/ሮ ትደነቅ ጉልዱ
9.አቶ ባርቶጋ ኦለቱላ
10.አቶ ዳልካ ኦለቻጊ
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የብልጽግና ፓርቲ እጩ ሆነው ቀርበዋል።
