የታደሰ ጂኦ ስትራቴጂያዊ ቁመና፤በሁሉም ኢትዮዽያዊያን የጋራ ትጋት” በሚል መሪ ሀሳብ በሁሉም የክልሉ መዋቅሮች የፐቭሊክ ሰርቫንት የስልጠና መድረክ እየተካሄደ ነው።

Spread the love

መድረኩ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊ፣ ሀገራዊ፣ ክልላዊ እና ነባራዊ ሁኔታዎች ላይ የጋራ አረዳድና ተግባቦት ለመፍጠር ዓላማ ያደረገ ነው።

በባለፉት የለውጥ ዓመታት የተመዘገቡ ድሎችን በማፅናት የሀገራችንን ሁለንተናዊ ብልጽግናን ማረጋገጥ በሚቻልባቸው ሂደቶችና በቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው።

ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተመዘገቡት አኩሪ ድሎች የመጡት ሀገራችን ከውስጥና ከውጭ ያጋጠማትን ፈተናዎች በመንግስት ቆራጥ አቋም፣ በመሪዎቻችን በሳል አመራር ሰጭነት፣ በህዝቡ አይበገሬነት እና ጽናት የተገኘ ውጤት ነው።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *