በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እምርታ በሚል በሚዛን ማዕከል የክልል ተቋማት የብልጽግና ህብረት አባላት ስልጠና እየተሰጠ ነው

Spread the love

ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት በምክትል ርመስተዳድር ማዕረግ የመሰረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የትራንፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ እንደተናገሩት ብልፅግና ፓርቲ ከተመሰረተበት ቀን ጀምሮ የአመራርና የአባላትን አቅም በመገንባት ለሁለንተናዊ ብልጽግና እየሰራ ይገኛል ብለዋል።

በየወቅቱ የአመራሩንና የአባላቱን አቅም በመገንባት ለተሻለ ተልዕኮና አመራር ሲያዘጋጅ መቆየቱን ገልጸው ስልጠናው የአባላቱን የአመለካከትና የተግባር አንድነት የሚያጠናክር ነው ብለዋል።።

ስልጠናው ለሁለት ተከታታይ ቀናት እንደሚቆይ ተገልፃል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *