‎የ2018 ዓ.ም ሀገራዊ ምርጫ የአመያ ምርጫ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ዕጩዎችን ይፋ መደረጋቸውን ተገለፀ።

Spread the love

‎በ7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ በአመያ ምርጫ ክልል ኮንታ ዞንን የወከሉ የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች የሚከተሉት ናቸዉ።

#ለሕዝብ_ተወካዮች_ምክር_ቤት

‎1) አቶ ኢያሱ ሳላ

#ለክልል_ምክር_ቤት

1ኛ አቶ ነጋ አበራ

2ኛ አቶ ፋንታሁን ብላቴ

3ኛ አቶ ታከለ ተስፉ

4ኛ አቶ ገዛኸኝ ገዝሙ

5ኛ ወ/ሮ የኋላሸት በላይነህ

6ኛ ወ/ሮ እንግዳወርቅ ዶኖቾ

7ኛ ወ/ሮ ገባይነሽ ገበየሁ

8ኛ ሻ/ል ጀበሮ ዱሉ ናቸው።

‎በ7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ የአመያ ምርጫ ክልል የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች ሆነዉ ቀርበዋል።

ኢትዮጵያ ወደ ተምሳሌት ሀገር !!

የስንዴ ነዶ ይምረጡ !!

ዘገባዉ የኮንታ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ነዉ።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *