REGINAL NEWSየፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች የቦንጋ መለስተኛ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ያለበትን ደረጃ የመስክ ምልከታ አደረጉ:: Getenesh Gebeyehu12 months ago12 months ago01 mins Spread the love የኢፌዲሪ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የቦንጋ መለስተኛ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ያለበትን ደረጃ ጉብኝት አድርገዋል። በጉብኝቱ የፌደራል፣የክልል፣የካፋ ዞንና የቦንጋ ከተማ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በፍቅር ከበደ Post navigation Previous: በአንድራቻ ወረዳ የጌጫ ከተማ የህዝብ መድኃኒት ቤት ተመርቆ ለአገልግሎት ብቁ ሆኗል።Next: የቦንጋ ቀላል የአዉሮፕላን ማረፊያ ግንባታው የተጓተተ በመኾኑ በትኩረት በማጠናቀቅ ወደ አገልግሎት ለማስገባት እንደሚሰራ የኢትዮጵያ ሲቪል አቬሽን ባለስልጣን አስታወቀ Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment.
ፓርቲዎች የፖሊሲ አማራጭ ሃሳባቸውን ለህዝብ ማስተዋወቅ የቻሉበትን መድረክ በመፍጠር ተጨባጭ ተግባራት ተከናውነዋል Getenesh Gebeyehu4 weeks ago4 weeks ago 0
የተገኘውን ሰላም በማጽናት የመንግስት ልማት ዕቅዶችን በባለቤትነት መደገፍና ለምርጫው ስኬት መስራት ይገባል፦አቶ ነጋ አበራ Getenesh Gebeyehu1 month ago1 month ago 0
አረንጓዴና የኢኮኖሚ እድገትን የሚደግፍ የትራንስፖርት ሥርዓት ለመገንባት እየተሰራ ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) Getenesh Gebeyehu1 month ago1 month ago 0