ምክር ቤቱ የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

Spread the love

በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ አቅራቢነት የቀረቡትን

1/አቶ ፍቅሬ አማን የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ

2/አቶ ነጋ አበራ የክልሉ መንግስት ረዳት የመንግስት ተጠሪ

3/አቶ መንግስቱ መኩሪያ የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትዎርክ ስራ አስኪያጅ ሆነው እንዲያገለግሉ ቀረበውን ሹመት የምክር ቤት አባላት በሙሉ ድምጽ አጽድቀዋል ፡፡

በታጠቅ አበበ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *