የሕብረት ሥራ ማህበራት በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ውስጥ የሚኖራቸውን ሚና ማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራት ተከናውነዋል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)
የሕብረት ሥራ ማህበራት በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ውስጥ የሚኖራቸውን ሚና ማሳደግ የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት መከናወናቸውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ። የኢትዮጵያ ህብረት ሥራ ኮሚሽን “ወደ ቀበሌ መድረስ” በሚል መሪ ሃሳብ 2ኛውን ሀገር አቀፍ የህብረት ሥራ ሪፎርም የንቅናቄ መድረክ በተለያዩ ከተሞች በማካሄድ ላይ ይገኛል። በሀዋሳ እየተካሄደ ባለው መድረክ…
