ግብርን በታማኝነት በመክፈል ሀገር ወዳድነታችንን እንግለፅ!
እየጨመረ የመጣው የክልላችን የመልማት ፍላጎት እውን የሚሆነው ባለን ታማኝ የግብር ከፋዮች ቁርጠኝነት ብቻ ነው። በማይጎረብጡ መንገዶች ለመጓዝ፣የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ለመሆን፣ በት/ት እና በጤና ተቋማት የተሟላ አገልግሎት ለማግኘት ግብርን በታማኝነት መክፈል ቀዳሚና ትንሹ ግዴታችን ነው። በ2016 የበጀት ዘመን 6.6 ቢሊዮን ብር ከተለያዩ የገቢ መሰረቶች ለመሰብሰብ ግብ ጥሎ እየተንቀሳቀሰ ካለው የክልላችን መንግስት ጎን ለመቆም ወቅቱ አሁን…
