NATIONAL NEWS
ለ500 ሺህ ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ለመፍጠር እንደሚሰራ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ገለጹ
በ2016 በጀት ዓመት በ5 መዳረሻ ሀገራት ለ500 ሺህ ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ለመፍጠር እንደሚሰራ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በተያዘው በጀት ዓመት ትኩረት በሚደረግባቸው ጉዳዮች ላይ በሰጡት ማብራሪያ÷ከውጭ ሃብት ግኝትና ፍሰት በበጀት ዓመቱ 4 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ለማግኘት ታስቧል ብለዋል፡፡ በ2016 ዓ.ም በሕጋዊ መንገድ በ5 የመዳረሻ ሀገራት ለ500 ሺህ ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ…
”መመካከራችን ኢትዮጵያ ሁላችንን መስላ፣ በአስተማማኝ መሠረት እንድትታነጽ ይረዳናል”
”መመካከራችን ኢትዮጵያ ሁላችንን መስላ፣ በአስተማማኝ መሠረት እንድትታነጽ ይረዳናል” ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ
ባንኩ ከ20 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ለመስጠት መዘጋጀቱን ገለጸ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በ2016 በጀት ዓመት ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ከ20 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ለመስጠት ዕቅድ መያዙን አስታወቀ። የባንኩ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር የአብሥራ ከበደ÷ ካለፉት ሦስት ዓመታት ጀምሮ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ እድገት ለማረጋገጥ ቁልፍ ሚና የሚጫወቱ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች እንዲፈጠሩ ባንኩ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል። በእውቀትና ክህሎት የሚመሩ ጠንካራ ኢንተርፕራይዞች እንዲፈጠሩ ተከታታይ ሥልጠናዎች እየተሰጡ መሆኑን ገልጸው፤…
እንኳን ለመውሊድ በዓል አደረሳችሁ!
ውድ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች! እንኳን ለየነቢዩ መሐመድ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! መውሊደል ነቢ በሚከበርበት እለት፣ ሙስሊሞች መስጂድ ሄደው፣ በጋራ፣ ጸሎት ያድርጋሉ፡፡ የታላቁን ነቢይ ስራዎች፣ አስተምህሮቶች ይዘክራሉ፡፡ ነቢዩ በህይወት ሳሉ የነበራቸውን፣ ትህትና፣ ደግነት፣ ይቅር ባይነት ያስታውሳሉ፡፡ ከመስጂድ ከወጡም በኋላ፣ ያላቸውን ከሌላቸው ጋር በመካፈል፣ ለወገኖቻቸው ሁሉ ትሁት በመሆን፣ የበደላቸውን ይቅር በማለት፣ እንደ ዲናቸው መሪ፣ ትህትናን፣ ደግነትን እና ይቅር…
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የሚያስተዳድራቸው የልማት ድርጅቶች ከ100 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ አስመዘገቡ
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የሚያስተዳድራቸው የልማት ድርጅቶች በ2015 ዓ.ም ከ100 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ ማስመዝገባቸውን ይፋ አደረገ። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ ያስሚን ወሀብረቢ፤ ከኢዜአ ጋር በነበራቸው ቆይታ በ2015 ዓ.ም የሚያስተዳድራቸው የልማት ድርጅቶች የነበራቸውን የስራ እንቅስቃሴ አብራርተዋል። ከሀገራዊ ለውጡ በፊት አብዛኛዎቹ የልማት ድርጅቶች በዕዳ የተዘፈቁ፣ ከኪሳራ ያልተላቀቁና የፋይናንስ አስተዳደራቸውም በውስብስብ ችግር ውስጥ እንደነበሩ አስታውሰዋል።…
በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ
በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና መጠናቀቁን ፓርቲው አስታወቀ። ከመስከረም 3 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለ12 ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የነበረው በሁሉም ደረጃ የሚገኙ የብልጽግና ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ዛሬ ተጠናቋል። በማጠቃለያ መድረኩም የፓርቲው ፕሬዝዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የስልጠናውን ማጠቃለያ እና የቀጣይ አቅጣጫዎችን በሚመለከት የስራ ስምሪት ሰጥተዋል። ስልጠናው ወሳኝ በሆኑ ሃገራዊ፣ ቀጠናዊ እና ዓለም…
በመኸር ወቅት 513 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት እየተሠራ ነው
በመኸር ወቅት 17 ነጥብ 4 ሚሊየን ሔክታር በማልማት 513 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት ከክልሎች ጋር በቅንጅት እየሠራ መሆኑን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በኦሮሚያ፣ አማራ፣ ደቡብ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ አፋር፣ ሶማሌ፣ ሲዳማ፣ ትግራይ፣ ሐረሪ ክልሎች እና በድሬዳዋ አስተዳደር 17 ሚሊየን 390 ሺህ 818 ሔክታር ለማረስ መታቀዱን ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው፡፡ እስካሁንም 14 ሚሊየን 137 ሺህ 156 ሄክታር በባሕላዊ…
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም ኢትዮጵያን ለመደገፍ ያለውን ቁርጠኝነት ገለጸ
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም /UNDP/ በኢትዮጵያ ያለውን የሰላም ግንባታ ሂደት ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን የተቋሙ ዋና ኃላፊ አቺም ሽቴይነር ገለጹ። በኒው ዮርክ እየተካሄደ በሚገኘው 78ኛው የተመድ ጉባኤ ጎን ለጎን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጋር የተወያዩት አቺም ሽቴይነር፣ UNDP በየትኛውም ሁኔታ እና ጊዜ የረጅም ጊዜ የኢትዮጵያ አጋር መሆኑን ጠቁመዋል። ከመልሶ…
በቡና ምርት የሚፈለገውን ውጤት ለማስመዝገብ በብዛትና በጥራት ማምረት እንደሚገባ ተገለጸ
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን “የቡና ምርት ጥራት ለጋራ ብልጽግናችን” በሚል ቃል የንቅናቄ መድረክ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ አካሂዷል ፡፡ የቡናን ምርት በብዛት እና በጥራት በማምረት ሀገሪቱን በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለማድረግ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንደሚጠብቅ ተገልጿል። የንቅናቄው መድረክ ተሳታፊዎች በአርሶአደሩ ላይ የሚስተዋለውን የቡና ግብይት ስርዓትን ማዘመንና ህገ ወጥ የቡና…
