ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዲፕሎማሲው መስክ እየተገኙ ያሉ ስኬቶች ለኢትዮጵያ የዳበረ የዲፕሎማሲ ታሪክ እውቅና የሰጡ ናቸው::
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዲፕሎማሲው መስክ እየተገኙ ያሉ ስኬቶች ለኢትዮጵያ የዳበረ የዲፕሎማሲ ታሪክ እውቅና የሰጡ ናቸው – ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዲፕሎማሲው መስክ እየተገኙ ያሉ ስኬቶች ለኢትዮጵያ የዳበረ የዲፕሎማሲ ታሪክ እውቅና የሰጡ ናቸው ሲሉ ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ ስብሰባ ተካሂዷል። ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የ2016 ዓ.ም ዋና ዋና…
