የኢትዮጵያ የቀይ ባሕር ባለቤትነት ጥያቄ ለቀጣናዊ ሰላም ያለው ፋይዳ

ኢትዮጵያ በታሪካዊ አጋጣሚዎችና በሴራ ፖለቲካ ምክንያት አሁን የተገኘችበት የባሕር በር አልባነት ሁኔታ የብዙዎችን ትኩረት የሚስብ ጉዳይ ሆኗል። ይሁን እንጂ ታሪክ እንደሚመሰክረው ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር አካባቢ ገናና ስምና ዝና የነበራት ከመሆኑም ባለፈ የቀጣናው የንግድና የፀጥታ ባለቤት የነበረች ታላቅ ሀገር ነች። ኢትዮጵያ ቀደም ባሉት ዘመናት እስከ ባብ ኤል-መንደብ ድረስ ባለው ሰፊ ግዛት የባሕር ወንበዴዎችንና አሸባሪዎችን ሥርዓት በማስያዝ…

Read More

በፍርድ ቤቶች የዳኝነት ነፃነትን ያጠናከሩና የፍትሕ ሥርዓቱን ማዘመን ያስቻሉ ስኬታማ ተግባራት ተከናውነዋል

ባለፉት የለውጥ ዓመታት የዳኝነት ነፃነትን ያጠናከሩ፣ ግልጽነትን የፈጠሩና የፍትሕ ሥርዓቱን በቴክኖሎጂ ማዘመን ያስቻሉ ስኬታማ ተግባራት መከናወናቸውን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምሕረት ገለጹ። “የዳኝነትና ዴሞክራሲ ተቋማት እመርታ፤ ለተሳካ ሀገረ መንግሥት ግንባታ!” በሚል መሪ ሀሳብ በዳኝነትና ዴሞክራሲ ተቋማት ቅንጅት ላይ የሚያተኩር ሀገራዊ መድረክ በአዲስ አበባ ተካሂዷል። መድረኩ በዋናነት በሀገሪቱ የፍትህ ሥርዓት እና በዴሞክራሲ ግንባታ…

Read More

የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት ጥያቄ ተገቢና ለሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት ወሳኝ ነው

የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት ጥያቄ ተገቢና ለሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት ወሳኝ መሆኑን በኢትዮጵያ የኖርዌይ እና የባንግላዲሽ አምባሳደሮች ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በቅርቡ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ኢትዮጵያና ቀይ ባሕር በሕግ፣ በመልክዓምድር፣ በታሪክና ሌሎች መለኪያዎች ሊነጣጠሉ እንደማይችሉ ገልጸዋል። በኢትዮጵያ የኖርዌይ አምባሳደር ስቲያን ክሪስቴንሰን እና በኢትዮጵያ የባንግላዲሽ አምባሳደር ኤር ቫይስ ማርሻል ሲትዋት ናይም ለኢዜአ…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትግርኛ ቃለ-መጠይቅ ዋና ዋና ፍሬ-ሐሳቦች

የሰሜኑ ጦርነት መንስኤዎችን በተመለከተ ሕወሓት ከ50 ዓመት በፊት በነበረ ኋላቀር አስተሳሰብ የታሰረ መሆኑና ለውጥን ለመቀበል አለመፈለጉ። ዓለም በቴክኖሎጂና በ”ፕራግማቲዝም” በምትመራበት ዘመን፣ ድርጅቱ በአሮጌው መንገድ ለመጓዝ መሞከሩ ለግጭት ዳርጎታል። ቆሞ ቀሩ ኃይል “ኢትዮጵያ ትፈርሳለች” የሚል የተሳሳተ ስጋት በመዝራት የለውጡን ኃይል እንደ ጠላት ማየቱ። በኢትዮጵያ የነበረው የተሳሳተ ትርክት ዜጎች በጥርጣሬ እንዲኖሩ ማድረጉ። የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ተግባራዊነት በተመለከተ…

Read More

53ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔዎች

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 53ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው መደመር የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዩኒቨርሲቲ ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ ላይ ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲው በአዋጅ ቁጥር 1294/2015 መሠረት ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ሆኖ የሚቋቋም ሲሆን በዘርፉ ወጣቶችን ለማሰልጠንና ለሀገር ግንባታ ወሳኝ የሆኑ ምሁራንን ለማፍራት የሚሰራ ነው፡፡ ደንቡ የዩኒቨርሲቲውን ተግባርና ሃላፊነት…

Read More

የኢትዮጵያ የባህር በር ማግኘት የዓድዋ ሰማዕታት ካወረሱን የሉዓላዊነት አደራ የማይነጠል ነው – ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ

የኢትዮጵያ ዘላቂና አስተማማኝ የባህር በር ማግኘት የዓድዋ ሰማዕታት ካወረሱን የታሪክና የሉዓላዊነት አደራ የማይነጠል መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ” በሚል መሪ ሀሳብ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ በሚገኘው መድረክ ላይ ነው። የዓድዋ ድል ለአፍሪካና ለመላው ጥቁር ህዝብ የነፃነት ጎህ የፈነጠቀና ሰብዓዊ ክብርን ያጎናጸፈ…

Read More

ዛሬ በመላው አፍሪካ እና ጥቁር ሕዝብ ላይ ጨልሞ በነበረ ሰማይ ፀሐይ የፈነጠቀበት ቀን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

ዛሬ በመላው አፍሪካ እና ጥቁር ሕዝብ ላይ ጨልሞ በነበረ ሰማይ ፀሐይ የፈነጠቀበት ቀን ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ኢትዮጵያ ድንበሯን ገፍቶ ሉዓላዊነቷን እና የሕዝቧን ነጻነት የደፈረውን የወራሪውን ጦር በዓድዋ ተራሮች ድል የነሳችበትና ለ3 ሺህ ዓመታት ያልተደፈረውን ስልጣኔዋን ያጸናችበት ቀኗ ነው ብለዋል፡፡ ተከብረን የምንኖርባትን ኢትዮጵያን ከድንቅ ስልጣኔ…

Read More

scs

ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ወራት ከሆርቲካልቸር ምርቶች ወጪ ንግድ ከ288 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ ይህንን ያስታወቀው በዘርፉ የተሰማሩ ኩባንያዎች በተገኙበት የ2018 በጀት ዓመት የሰባት ወራት የሆርቲካልቸር ኢንቨስትመንት ዕቅድ አፈጻጸም ላይ የምክክር መድረክ ባካሄደበት ወቅት ነው። በመድረኩ ላይ የተገኙት የግብርና ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ አረጋ እንደገለጹት፤ የተጠቀሰው ገቢ የተገኘው ወደ ተለያዩ የዓለም…

Read More

“130ኛውን የዓድዋ ድል ‛ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ’ በሚል መሪ ሀሳብ ለማክበር ዝግጅት ተጠናቋል” – የመከላከያ ሚኒስቴር

የዓድዋ ድል በዓል መከበር የኢትዮጵያዊነት የጥንካሬና የፅናት መሠረት ዳግም የሚታደስበት ፤ ለሀገራችን ሉዓላዊነትና አንድነት የገባነውን ቃል ኪዳን የምናጸናበት ነው ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ገለጹ። የመከላከያ ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሐመድ 130ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አከባበር አስመልክተው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም ፤ የድል በዓሉን “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ” በሚል መሪ ሐሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ…

Read More

የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የዓመታት ጉዞና ትጥቅ የሚያሳይ የፎቶ ዐውደ ርዕይ በሐዋሳ ተከፈተ

በሀገር መከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል አካል የሆነ የዕዙን የዓመታት ጉዞና ትጥቅ የሚያሳይ የፎቶ ዐውደ-ርዕይ በሐዋሳ ከተማ ተከፍቷል። የፎቶ ዐውደ-ርዕዩን መርቀው የከፈቱት የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ናቸው። በዚሁ ዝግጅት ላይ የጦር ኃይሎች ምክትል ኤታማዦር ሹም ጄነራል አበባው ታደሰ፣ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ…

Read More