በክልሉ የሞዴል አርሶአደሮች የመስክ በዓል ተከበረ።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በክልሉ ግብርና ቢሮና በደቡብ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ማዕከል አዘጋጅነት በቤንች ሸኮ ዞን ደቡብ ቤንች ወረዳ ገሊት ቀበሌ የሞዴል አርሶአደሮች የመስክ ቀን ተከብሮ ውሏል። በበዓሉም በዞኑ ደቡብ ቤንች ወረዳ ጌሊት ቀበሌ በሞዴል አርሶአደሮች የለማው የበልግ የበቆሎ ምርት በክልል ከፍተኛ አመራሮችና በፕሮግራሙ ከሚደግፉ ወረዳዎች በተገኙበት ባለሙያዎች የመስክ ምልከታ ተካሂዷል። በጉብኝቱ በ “አልካብ” ክላስተር…
