በክልሉ ሠላምና ፀጥታን ለማረጋገጥ የፀጥታ መዋቅሮች ተቀናጅተው በሰሩት ስራ ዘርፈ ብዙ ውጤቶች ተመዝግቧል:-ኮሚሽነር ሰብሰቤ ሻዎኖ
የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የ2015 ዓ.ም የዕቅድ አፈፃፀምና የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በታርጫ ከተማ እየመከረ ይገኛል ። በመድረኩ ኮሚሽነር ሰብሰቤ ሻዎኖ እንደተናገሩት በ2015 በጀት ዓመት በክልሉ በምዕራብ ኦሞ ዞን በሱሪ ፣ በቤሮና በጎርጌሻ ወረዳዎች፣በቤንች ሸኮ ዞን በጉራፈርዳ ፣ በደቡብ ቤንችና በሸኮ ወረዳዎች የነበሩ የፀጥታ ችግሮችን ህብረተሰቡን በማሳተፍ በተሰራው ስራ ውጤቶች ተመዝግቧል ብለዋል።…
