የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በክልል ደረጃ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተወጣጡ አባላት ያለው የወንጀል መከላከል ገለልተኛ አማካሪ ምክር ቤት አቋቋመ

በመድረኩ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሰብስቤ ሻዎኖ እንደተናገሩት ዛሬ የሚንመሰርተው ክልል አቀፍ ገለልተኛ የወንጀል መከላከል አማካሪ ምክር ቤት ወንጀልን በተደረጀና በተቀናጀ መንገድ ለመከላከል ትልቅ አቅም አለው ብለዋል፡፡ በክልሉ ገለልተኛ የአማካሪ ምክር ቤት መመስረት ያሰፈለገበት ዋና ምክንያት ወንጀል የመከላከሉ ስራ ሁላንታናዊ የዜጎች ተሳትፎ ስለሚያስፈልግና አንዱ የዜጎች ተሳትፎ የሚረጋገጥበት በመሆኑ ነውብለዋል። ገለልተኛ አማካሪ ምክር ቤት ከፖሊስ እና…

Read More

የ2016 የምርት ዘመን ክልላዊ የበጋ መስኖ ስንዴ ማስጀመሪያ መርሀግብር ተካሄደ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2016 የምርት ዘመን የበጋ መስኖ ስንዴ የማብሰሪያ መርሀግብር የክልል አመራሮች እና የባለድርሻ አካላት በተገኙበት በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ ተካሂዷል። የክልሉ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ከግብርና ቢሮ ጋር በመተባበር በወረዳው ሜዳቦ ቀበሌ በ50 ሄክታር ኩታ ገጠም ማሳ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች እና የአከባቢው አርሶደአሮች ጋር በመሆን የበጋ መስኖ ስንዴ እርሻን አብስረዋል። በክልሉ 7…

Read More
Selemawit Kassa

ኮንታና ዳውሮ፤ ድንቅ የተፈጥሮ እጅ ሥራ!

መስከረም 16 ቀን 2016 ዓ.ም ማለዳ ከአዲስ አበባ የተነሳው የጋዜጠኞች ቡድን ወደ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሚያደርገውን ጉዞ ጀምሯል። በኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት እና በቱሪዝም ሚኒስቴር አስተባባሪነት የተዘጋጀው የሚዲያዎች ጉዞ፤ የቱሪስት መዳረሻዎችን ማስተዋወቅ ዓላማው አድርጎ ወሊሶን ተሻግሮ፣ ወልቂጤን አቋርጦ፣ ጅማ አረፍ ብሎ በአመያ አዳሩን አድርጓል። የጋዜጠኞቹ ቡድን በማግስቱ ጥቅምት 17 ደግሞ የግማሽ ቀን ጉዞ አድርጎ…

Read More
ምክትል ርዕሰ መስተዳድር

ቋሚ የሥራ ዕድል በመፍጠር የዜጎችን ህይወት በዘላቂነት ለማሻሻል ትኩረት መስጠት ይገባል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ አፈጻጸምን ከባለድርሻ አካላት ጋር ገምግሟል። ቢሮው በሩብ ዓመቱ በወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ ስራ ላይ በተሰሩ ተግባራትና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በቦንጋ ከተማ ገምግሟል። በክልሉ ስራ ፈላጊ ዜጎችን በየማህበራዊ መሠረት በመለየት የክህሎትና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና…

Read More

የግብርና ፍኖተ ካርታ በግብርናው ዘርፍ የሚታዩ ማነቆዎችን የሚፈታ ነው።

ግብርና የህብረተሰቡ ኑሮ መሠረትና የኢኮኖሚ ዘርፍ ትልቅ አቅም ነው :: ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በኢፌዴሪ ግብርና ሚኒስቴር እና በግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ትብብር የተዘጋጀ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት የግብርና ፍኖተ ካርታ ጥናት ሰነድ ርክክብ ተደርጓል ። በጥናት ሰነዱ ርክክብ ስነስርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ግብርና…

Read More

በክልሉ ያለው የተሟላ ሠላምና መረጋጋት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን የሚጋብዝ ነው:- ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ የሲቪል ማህበረሰብ ልማት ድርጅቶች የጋራ ፎረም ውይይት አካሄድ። ቢሮው በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ የተለያዩ የሲቪል ልማት ድርጅቶችና ባለድርሻ አካላት ጋር በሀላላ ኬላ ሪዞርት የአንድ ቀን ውይይት አድርጓል። በጋራ ጉባኤው በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የሲቪል ማህበረሰብ ልማት ድርጅቶች አጠቃላይ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቧል። በክልሉ 40 የሲቪል ማህበረሰብ የልማት ድርጅቶች 71…

Read More

በመሬት መንሸራተት አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ።

በኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ በኦፓላሸ ቀበሌ በግምት ከምሽቱ 9 ሰዓት አካባቢ በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አልፏል ። ሰሞኑን የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በቀበሌው በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ እናትን ጨምሮ ሁለት ልጆች በአደጋው ህይወታቸውን አጥተዋል። ከሟቾች መካከል የ11ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው ተማሪ አግኔ አሉላ፣ ታናሽ ወንድሟና የ6ኛ ክፍል ተማሪ አማኑኤል አሉላ እና…

Read More

የጤና ተቋማትና ባለሙያዎች የስራ ላይ ስልጠና

የጤና ተቋማትና ባለሙያዎች ቁጥር መጨመር በሚሰጡ አገልግሎቶች የጥራት መጓደል እንዳያስከትል ተከታታይነት ያለው የስራ ላይ ስልጠና አስፈላጊነቱ የጐላ እንደሆነ ተገለፀ። በክልሉ አራተኛውን በህክምና ሙያ ላይ ለተሰማሩ ባለሙያዎች ተከታታይነት ያለውን ስራ ላይ ስልጠና የሚሰጥ ማዕከል በታርጫ ጠቅላላ ሆስፒታል ለመክፈት ዝግጅት እየተጠናቀቀ እንደሚገኝ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታውቋል። ከዝህ ቀደም በክልሉ የጤና ባለሙያዎች የስልጠና ማዕከል ፍቃድ…

Read More

ከ36 ሚሊዮን ብር በላይ የመንግሥት ሀብት ከምዝበራ መታደግ ተችሏል – ኮሚሽኑ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሥነ-ምግባር እና ፀረ- ሙስና ኮሚሽን ከባለድርሻ አካላት ጋር በቦንጋ ከተማ መከረ። ኮሚሽኑ በ2015 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸምና የ2016 ጠቋሚ ዕቅድ ዙሪያ ከዞንና ከክልል ተቋማት ከተወጣጡ የሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ባለሙያዎችና አመራሮች ጋር የአንድ ውይይት አካሂዷል። የፀረሙስና ትግሉን ህዝባዊ መሠረት በማስያዝ የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ የገለጹት የክልሉ የሥነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር…

Read More

የሀገር ሀብት የሆነ ቡና ግብይትና ጥራት ቁጥጥር ስራ በህግና በስርዓት ሊመራ ይገባል ። አቶ ማስረሻ በላቸው ።

በክልሉ ግብርና ቢሮ ቡና፣ሻይና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ከብሔራዊ የቡና ማህበር ጋር በመተባበር በቡና ጥራት አጠባበቅና ግብይት ዙሪያ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አድርጓል ። በመድረኩ የተገኙት ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው የቡና ልማትና ግብይት መጠናከር በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናችንን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ከማገዙም ባሻገር ወደ ዲጅታል ኢኮኖሚ የሚደረገውን ሽግግር ለማፋጠን ተኪ የሌለው…

Read More