የአቅም ደካሞች ቤት ግንባታ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በክልሉ ከሚከናወኑ ሰው ተኮር አገልግሎት አንዱ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለጸ

የክልሉ ትምህርት ቢሮ አመራሮችና ተጠሪ ተቋማት በጋራ በመሆን በቦንጋ ከተማ 180 ሺህ በሚሆን የገንዘብ ወጪ የሚሰራ የአቅም ደካሞች ቤት ግንባታ ስራ አስጀምሯል፡፡ ቤት ግንባታ ፕሮግራሙን ያስጀመሩት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ የ2016 በጀት ዓመት የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት በጎነት ለኢትዮጵያ…

Read More

የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ አቅምን አሟጥጦ መጠቀም እንደሚገባ ተገለጸ

የኢትዮጵያን የምግብ ሉዓላዊነት የማረጋገጥ ተልዕኮን ከግብ ለማድረስ አቅምን አሟጥጦ መጠቀም እንደሚገባ ግብርና ሚኒስቴር አስገነዘበ፡፡ የሚኒስቴሩ የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምና የ2017 ዕቅድ የጋራ ምክክር በአሶሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ግብርና ከተሰጠው ትኩረት ጋር ተያይዞ ዘርፉን ከማዘመን ጀምሮ ምርታማነትን በማሳደግ፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ የደን ሽፋንን በማሳደግ፣ በሌማት ትሩፋት፣ የወጪ ንግድ ምርቶችን በመጨመር እና…

Read More

የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ዜጎችን ታሳቢ በማድረግ ሀገራዊ ዕድገትን በሚያስቀጥል አግባብ በጥብቅ ቁጥጥር የሚተገበር ነው – አቶ አሕመድ ሺዴ

በኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ዜጎችን ታሳቢ በማድረግ ሀገራዊ ዕድገትን በሚያስቀጥል አግባብ በጥብቅ ቁጥጥር የሚተገበር መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አሕመድ ሺዴ ገለጹ። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሺዴ፤ በመጀመሪያ እና በ2ኛው ምዕራፍ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሂደት ወደ ተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራ ለመግባት ዝግጅት ሲደረግ መቆየቱን ገልጸዋል። የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የውጭ…

Read More

የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ትግበራ የተፋሰሱ ህዝቦች ትልቅ ተስፋ የሚያደርጉበት ነው ተባለ

በዩጋንዳ ካምፓላ 32ኛው የናይል ተፋሰስ ሀገራት የሚኒስትሮች ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የተገኙት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)÷ የናይል ተፋሰስ የትብብር ማእቀፍ ስምምነት ትግበራ ተከትሎ የሚመጣው የናይል ቤዝን ኮሚሽን ምስረታ የተፋሰሱ ህዝቦች ትልቅ ተስፋ እንደሰነቁበት ተናግረዋል። ባለፈው አንድ ዓመት በናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት የታየው አዎንታዊ እመርታ ከመቼውም ጊዜ በላይ የናይል ቤዚን ኮሚሽንን ለማቋቋም…

Read More

የወባ በሽታ ወረርሸኝ ጫናን ለመቀልበስ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልል መንግስት በሚገኙ ዞኖች የወባ በሽታ ወረርሸኝን ለመቆጣጠር በርካታ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ ፡፡ እንደ ሀገር ወረርሽኙ በስፋት በሚታይባቸው ክልሎች በክላስተር የተደራጀ አሰራር በመዘርጋት ወረርሽኙን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲያስችል ሀገር አቀፍ የንቅናቄ መድረክ በሚዛን አማን ከተማ በቅርቡ በማካሄድ ወደ ስራ ተገብቷል ፡፡ይህንን አደረጃጀት ተከትሎም በክልሉ የተከሰተውን የወባ በሽታ ወረርሽን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በክልሉ ሁሉም…

Read More