ክልሉ ከተመሠረተ ወዲህ የክልሉን ህዝብ በማስተባበር የተከናወኑ ተግባራት አኩሪ ናቸው_ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

“የመሻገር ጥሪቶች የአዲስ ብረሃን ወረቶች” በሚል መሪ ቃል በታርጫ ማዕከል የሚገኙ ተቋማት ጳጉሜ 01 የመሻገር ቀንን አክብረዋል። በክብረ በዓሉ የተገኙ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ክልሉ ከተመሠረተ ወዲህ የክልሉን ህዝብ በማስተባበር የተከናወኑ ተግባራት አኩሪ መሆኑን ገልፀዋል። በተለይ ክልሉ ከመመስረቱ በፊት በአከባቢው ተጀምሮ ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ከማጠናቀቅ ረገድ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች…

Read More

ባለፉት ዓመታት ከተመዘገቡ ስኬቶች ልምድ በመውሰድ በመጪው ዓመት የተሻለ ውጤት ለማስመዘገብ መረባረብ ይጠበቃል:-ወ/ሮ ቤተልሔም ዳንኤል

ባለፉት ብልጽግና ዓመታት ከተመዘገቡ ስኬቶች ልምድ በመውሰድ በመጪው ዓመት የተሻለ ውጤት ለማስመዘገብ መረባረብ እንደሚጠበቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፕላን ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ቤተልሔም ዳንኤል ገለጹ። የሚዛን አማን ከተማ ብዝሃ ማዕከል የክልል ቢሮዎች የ2016 ዓ ም ጳጉሜ 1(የመሻገር ቀን) “የመሻገር ጥሪቶች፤ የአዲስ ብርሃን ወረቶች ”በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ ሁኔቶች በዓሉ ተከብሯል። ጳጉሜ 1 (የመሻገር…

Read More

በትኩረት መልማት የሚገቡ የዘመን መለወጫ በዓላት!

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 13 ነባር ብሔር/ብሔረሰቦች የሚገኙበት በርካታ የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ባህላዊ ዕሴቶችና ቅርሶች ያሉበት የብዙሃ ባህል፣ ትውፊትና ታርክ ባለቤት ነዉ፡፡ የክልሉ ብሔር/ ብሔረሰቦች የራሳቸው የሆኑ የተለያዩ ታርካዊ፣ ባህላዊና ሐይማኖታዊ በዓላትና የቀን አቆጣጠር ስልት ያላቸዉ መሆኑ ልዩ ያደርጋቸዋል። ከነዚህ ባህላዊ ዕሴት መገለጫዎች መካከል አንዱ የሆነዉና በተለያየ ጊዜ በልዩ ልዩ ኩኔቶች የሚከበረዉን ብሔር/ ብሔረሰቦች  የዘመን…

Read More