አፍሪካ በሳይበር ጥቃት ምክንያት ከዓመታዊ አጠቃላይ ምርቷ 10 በመቶ ልታጣ እንደምትችል ተገለፀ
የዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈፀሙ የሳይበር ጥቃቶች የሀገርንና የድርጅቶችን ምስጥራዊ መረጃዎችን መውሰድ፣ አገልግሎትን ማስተጓጎል፣ የገንዘብ ስርቆት መፈፀም፤ በብሄራዊ ጥምቅ ላይ ጥቃት መፈፀም፣ የግለሰቦችንና የኩባንያዎችን ሀብት መዝረፍን ጨምሮ ከፍተኛ ጉዳቶችን እያስከተሉ ይገኛሉ፡፡ በአፍሪካ በግልም ሆነ በመንስግታዊ ተቋማት እየጨመረ ያለው የሳይበር ጥቃት በተቋማት የስራ መስተጓጎል ከፍተኛ የገንዘብ ስርቆት፤ የምስጥራዊ መረጃዎች ስርቆትን ጨምሮ በርካታ ጉዳት ማድረሱን የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ…
