ኢትዮጵያና ፈረንሳይ የትብብር አድማሳቸውን በማስፋት የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር እንደሚሰሩ ገለጹ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮ-ፈረንሳይ የወዳጅነት ቡድን ዋና ሰብሳቢ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በፈረንሳይ ፓርላማ የአፍሪካ ቀንድ የወዳጅነት ቡድን ፕሬዝዳንት ሴናተር ሁግ ሳሪ ከተመራው የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ የሁለቱ ሀገራት የወዳጅነት ቡድን አባላት በፓርላማ ዲፕሎማሲ፣ በሕዝብ-ለሕዝብ ዲፕሎማሲና የምርጫ ስርዓትና አፈጻጸምን ጨምሮ በሌሎች ዘርፎች ያላቸውን ትብብር ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ…

Read More

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮ-ፈረንሳይ የወዳጅነት ቡድን ዋና ሰብሳቢ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በፈረንሳይ ፓርላማ የአፍሪካ ቀንድ የወዳጅነት ቡድን ፕሬዝዳንት ሴናተር ሁግ ሳሪ ከተመራው የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ የሁለቱ ሀገራት የወዳጅነት ቡድን አባላት በፓርላማ ዲፕሎማሲ፣ በሕዝብ-ለሕዝብ ዲፕሎማሲና የምርጫ ስርዓትና አፈጻጸምን ጨምሮ በሌሎች ዘርፎች ያላቸውን ትብብር ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ…

Read More

የቱሪዝም ዘርፉን ለማሳደግ የተፈጥሮ ፀጋዎችን የመለየት ስራ እየተሰራ መሆኑን የሸካ ዞን ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ

በኢትዮጵያ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ በርካታ ተፈጥሯዊና ሰው ሠራሽ የቱሪዝም ሀብቶችና አስደናቂ ስፍራዎች በስፋት ሊጎበኙ የሚችሉ ናቸው፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልም በርካታ የቱሪዝም መስህቦችን አካልሎ የያዘ እንደሆነ ይነገራል፡፡ እነዚህ ባህላዊና ተፈጥሯዊ መስህቦችን ለጉብኝት በሚያመች መልኩ ማልማት ተገቢ ነው ፡፡በክልሉ ከሚገኙ ዞኖች ውስጥ የሸካ ዞን አንዱ ሲሆን በዞኑ ከ135 በላይ የሚሆኑ ስፍራዎች በተፈጥሮ መስህብነት የተመዘገቡ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔረሰቦችን የጋራ ዕሴት ማጎልበት የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ ይገኛሉ ሲል የክልሉ ብሄረሰቦች ምክር ቤት ገለፀ

የብሔረሰቦች ምክር ቤት የክልሉን ህገ መንግስት የመተርጎም፣ አጣሪ ጉባኤ የማደራጀት እንዲሁም በክልሉ ዉስጥ የሚነሱ ችግሮችን መፍትሔ የማፈላለግ እና የህዝቦችን ባህልና ታሪክ የማጠናከር ስልጣን አለው፡፡ በክልሉ ከሚገኙ ከ13 ነባር ብሔር/ብሔረሰቦች የተወከሉ 70 አባላትን ያቀፈዉ የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት እያንዳንዱ ብሔር/ብሔረሰብ አምስት ተወካዮች ሲኖሩት ከአንድ ሚሊዮን በላይ ህዝብ ባለበት ተጨማሪ አምስት ተወካዮች የሚኖሩት በመሆኑ በዚህም መሠረት የካፋ…

Read More

ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት መከበር ሁሉም በተሰማራበት የሙያ መስክ ለአገሩ የሚጠበቅበትን ማበርከት አለበት

ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት መከበር ሁሉም በተሰማራበት የሙያ መስክ ለአገሩ የሚጠበቅበትን ማበርከት እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ። በሉዓላዊነት የተሰየመው ጳጉሜ-3 “ኅብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት” በሚል መሪ ኃሳብ ለሀገር ሉዓላዊነት መከበር የተከፈለን ዋጋ ክብር በመስጠት በሀገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት ተክብሮ ውሏል። በሳይንስ ሙዚየም የተሰናዳው ዝግጅትም የፓናል ውይይትን ጨምሮ ለአገር ነፃነት የተከፈለን ውድ ዋጋ የሚያሳይ የአውደ-ርዕይ ዝግጅትና…

Read More

ኅብራችን ለሰላማችን – የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት

ኅብረ ብዙ ኢትዮጵያውያንና ትውልድ ኢትዮጵያውያን እንኳን ለኅብር ቀን በሰላም አደረሳችሁ! ጳጉሜን 4 የኅብር ቀን “ኅብራችን ለሰላማችን” በሚል መሪ መልዕክት ተከብሮ ይውላል፡፡ በእርግጥም የኅብር ቀን ኢትዮጵያውያን ዓመቱን ሙሉ ልናከብረዉ የሚገባ ነው፤ ኅብራችን ብዙ ነውና፡፡ በብሔር፣ በቋንቋ፣ በአመለካከት፣ በመልክዓ ምድር፣ በአመጋገብ፣ በአኗኗር ዘይቤ፣ በአለባበስ ወ.ዘ.ተ፡፡ ኅብራዊነታችን ሰፊ ነው፡፡ ይህ ኅብራችን ደግሞ ውበታችን፣ ሀብታችን፣ የደስታና የጥንካሬያችን ምንጭ ነው፡፡…

Read More

rhg

ሁሉም የኛ በእኛ ለእኛ የተሰጡ ናቸው። ሁሉን እናከብራለን፤ በሁሉም እንኮራለን። ኅብረ ብሔራዊነታችን መልካችን፣ አንድነታችን ደግሞ ህልውናችን ነው። እነዚህ ኅብራዊ ጸጋዎች በአንዲት ሀገር በኢትዮጵያ የሚገኙ ናቸው። ዓላማችን አንድ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ መገንባት ነው። ግባችን የኢትዮጵያ ብልጽግና ነው። ይህ ነው አንድነታችን። የተበታተንን ኅብሮች አይደለንም፤ የተጨፈለቅን አንድ ዓይነቶችም አይደለንም። እኛ ኅብረ ብሔራዊ አንድነት ያለን ኢትዮጵያውያን ነን። ጠቅላይ ሚኒስትር…

Read More

በኅብር ሆነን የትላንት ትግላችንንና የዛሬ ጥንካሬያችንን በአግባቡ እየዘከርን ለመጭው ትውልድ ማስተላላፊ ይጠበቅብናል፦ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

ጳጉሜን 4 – የኅብር ቀን “ኅብራችን ለሰላማችን” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቦንጋ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። ዕለቱን በማስመልከት በቦንጋ ከተማ ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ በማስ ስፖርት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና ሌሎች ሁነቶች ተደርገዋል፡፡ በመረሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ጳጉሜን 4 – የኅብር ቀን “ኅብራችን ለዘላቂ…

Read More

ቆይታ ከእኛ ጋር!

የዚህ ወር “ቆይታ ከእኛ ጋር” እንግዳችን ፕሮግራም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በክልሉ ስለተከሰተው የወባ ወረርሽኝ፣ የመከላከልና ምላሽ አሰጣጥ እንዲሁም አሁናዊ የወረርሽኝ ሁኔታን በሚመለከት ከክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጋር ቆይታ አድርገዋል። ያደረግነው ቆይታ እንደሚከተለው ቀርቧል! መንግስት ኮሙኒኬሽን (መ/ኮ): የቆይታ ለእኛ ጋር ፕሮግራም እንግዳ ለመሆን ፍቃደኛ ስለሆኑ እናመሰግናለን። አቶ ኢብራሂም ተማም፣…

Read More

በክልሉ ባለፉት ጊዜያት በኢኮኖሚ ዘርፍ ያሳካናቸው ተግባራት ለቀጣይ የተሻለ የተስፋ ስነንቅ የሚሆን ነው፦ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጳጉሜ 1 የመሻገር ቀን በፓናል ውይይትና በተለያዩ ዝግጅቶች በቦንጋ ከተማ ተከብሯል፡፡ “የመሻገር ጥሪቶች የአዲስ ብርሃን ወረቶች” በሚል መሪ ሃሳብ ለዕለቱ የተዘጋጀ የፓናል ውይይት ሰነድ በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ቀርቦ በሰፊው ውይይት ተደርጓል፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ለዕለቱ ውይይት…

Read More