የብሔራዊ ቤተ መንግሥት ዕድሳት ተደብቆ የቆየውን የኢትዮጵያ የዳበረ የዲፕሎማሲ ታሪክ ለዓለም ያሳየ ነው-አምባሳደር ብርቱካን አያኖ
የብሔራዊ ቤተ መንግሥት ዕድሳት ተደብቆ የቆየውን የኢትዮጵያ የዳበረ የዲፕሎማሲ ታሪክ ለዓለም ገልጦ ያሳየ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገለጹ፡፡ የብሔራዊ ቤተ መንግሥት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቅርብ ክትትል ደረጃውን ጠብቆ ታድሶ ለምርቃት በቅቷል፡፡ ዕድሳቱ የኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክና ገናና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶች ደምቀው እንዲታዩ አድርጓል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ…
