ለዳውሮ ብሔር ዘመን መለወጫ “ቶኪ-ቤዓ” በዓል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን:-አቶ ፍቅሬ አማን
ለዳውሮ ብሔር ዘመን መለወጫ “ቶኪ-ቤዓ” በዓል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን:-አቶ ፍቅሬ አማን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን የዳውሮ ብሔር የዘመን መለወጫ “ቶኪ ቤዓ” በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ አመልዕክት አስተላልፏል። “ቶኪ ቤዓ ” የጥንት አባቶች የስልጣኔና ባህላዊ የዘመን አቆጣጠር ማሳያ፣ በተለያዩ ባህላዊና ትውፊታዊ ክዋኔዎች የሚከበር የዳውሮ…
