ተረጂነት ታሪክ፣ አምራችነት መገለጫችን እንዲሆን የገጠር ሽግግር ላይ መሥራት አለብን፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
********* ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “በመደመር መንግሥት የዕይታ የዘርፎች እመርታ” በሚል ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በሰጡት ስልጠና ሽግግር፣ ትሥሥር በመደመር መንግሥት በሚለው ሀሳብ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በማብራሪያቸውም ሽግግር ትሥሥር በመደመር መንግሥት ውስጥ ሦስት ወሳኝ ጉዳዮች ላይ እንደሚያተኩር አንስተው፤ እነርሱም የመጀመሪያው መንደርደሪያ፣ ሁለተኛው መሻገሪያ እንዲሁም ሦስተኛው ደግሞ መስፈንጠሪያ ነው ብለዋል። የመንደርደሪያው ሀሳብ ዓላማው አቅምን ከችግር…
