ተረጂነት ታሪክ፣ አምራችነት መገለጫችን እንዲሆን የገጠር ሽግግር ላይ መሥራት አለብን፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

********* ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “በመደመር መንግሥት የዕይታ የዘርፎች እመርታ” በሚል ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በሰጡት ስልጠና ሽግግር፣ ትሥሥር በመደመር መንግሥት በሚለው ሀሳብ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በማብራሪያቸውም ሽግግር ትሥሥር በመደመር መንግሥት ውስጥ ሦስት ወሳኝ ጉዳዮች ላይ እንደሚያተኩር አንስተው፤ እነርሱም የመጀመሪያው መንደርደሪያ፣ ሁለተኛው መሻገሪያ እንዲሁም ሦስተኛው ደግሞ መስፈንጠሪያ ነው ብለዋል። የመንደርደሪያው ሀሳብ ዓላማው አቅምን ከችግር…

Read More

ባለፉት የለውጥ ዓመታት የኢንቨስትመንት ከባቢውን ምቹ ያደረጉ የማሻሻያ ተግባራት ተከናውነዋል

ባለፉት የለውጥ ዓመታት የኢንቨስትመንት ከባቢውን መቀየር ያስቻሉ በርካታ ስኬታማ ማሻሻያዎች መከናወናቸውን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን(ዶ/ር) ለኢዜአ እንዳሉት፤ ባለፉት ሰባት ዓመታት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ዐቅም ለማሳደግ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ተነድፎ ዓይነተ-ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ ነው። ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ከሚያተኩርባቸው ዘርፎች አንዱ የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ፍሰት በይበልጥ ማሳደግ መሆኑንም አስረድተዋል። በዚህም የኢንቨስትመንት ምኅዳሩን ለማሻሻል…

Read More