የክልሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በሸካ ዞን ድጋፋዊ ክትትል እያደረገ ነው

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግስት ረዳት ተጠሪ በሆኑት በአቶ በላይ ተሰማ የተመራው የክልሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በሸካ ዞን ተገኝተው የመንግስትና የፓርቲ ስራዎች ግምገማ በቴፒ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። ‎በቆይታቸው በዞኑ እየተሰሩ ያሉ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን እንዲሁም የፓርቲ ተግባራት አፈፃፀም እንደሚገመግምና የተሰሩ ተግባራትን የመስክ ምልከታ እንደሚያደርግ ተገልጿል። ‎የቡድኑ አስተባባሪና የክልሉ የመንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ በላይ ተሰማ…

Read More

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የዓባይ ተፋሰስ ሀገራትን የጋራ ተጠቃሚነት እያረጋገጠ ነው

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያን እና የዓባይ ተፋሰስ ሀገራትን የጋራ ተጠቃሚነት እያረጋገጠ እንደሚገኝ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ገለጹ። የኢትዮጵያ የኃይል ማመንጫ ግድቦች የውሃ አስተዳደር በዕውቀትና በከፍተኛ ኃላፊነት የሚመራ መሆኑንም ተናግረዋል። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ጳጉሜን 4 ቀን 2017 ዓ.ም የሀገራት መሪዎች፣ የቀጣናዊ፣ አሕጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት መመረቁ ይታወቃል። የውሃና…

Read More

ከለውጡ መንግሥት በኋላ በሶማሌ ክልል የግብርናው ዘርፍ እመርታዊ ውጤት አምጥቷል

አዲስ አበባ፤ሕዳር 23/2018 (ኢዜአ)፡-ከለውጡ መንግሥት በኋላ የግብርናው ዘርፍ አስደናቂ ለውጥ ማምጣቱን የሶማሌ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አሕመድኑር አብዲ ለኢዜአ እንዳሉት፤ እንደ ክልል ከለውጡ መንግሥት በፊት ሲታረስ የነበረው መሬት 389 ሺህ 949 ሔክታር ነው። የለውጡ መንግሥት ለክልሉ በሰጠው ልዩ ትኩረት በአሁኑ ወቅት 1 ሚሊየን 585 ሺህ 889 ሔክታር መሬት እየለማ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ይህ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጥቅምት እና ሕዳር ወር 2018 ዓ.ም ቁልፍ የሆኑ ተከታታይ ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተግባራትን አከናውነዋል።

በደቡብ አፍሪካ አዘጋጅነት ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ ምድር በተካሄደው የቡድን 20 አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ላይ በመታደም ከፍተኛ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት አስገኝተዋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉባኤው ላይ መሳተፍ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም በማስጠበቅ የአፍሪካን የጋራ ድምጽ ለማጉላት ያስቻለ ነበር። ይህም የአህጉሪቱ ተጽዕኖ በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ እየጎለበተ መምጣቱን ያረጋግጣል። የመስኖ ልማት ፕሮጀክት እና የቱሪዝም ልማት እንቅስቃሴን በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትር…

Read More

በመኸር ከለማው የማሽላና በቆሎ ሰብሎች የተሻለ ምርት ይጠበቃል፦ የጨና ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት በካፋ ዞን ጨና ወረዳ በኩታ ገጠም በመኸር ከለማው የማሽላና በቆሎ አዝመራ የተሻለ ምርት ለማግኘት ማታቀዱን ወረዳው ግብርና፣ አካባቢ ጥበቃና ህብረት ሥራ ጽ/ቤት አስታውቋል። በካፋ ዞን ጨና ወረዳ በኩታ ገጠም በመኸር ከለማው የማሽላና በቆሎ አዝመራ የተሻለ ምርት ለማግኘት ማታቀዱን ወረዳው ግብርና፣ አካባቢ ጥበቃና ህብረት…

Read More

ስንዴን በኩታ – ገጠም ማረሳችን ማሣችንን በጋራ እንድንከባከብ አስችሎናል – የሼይ ቤንች ወረዳ አርሶ አደሮች።

በመኸር ግብርና እርሻ በዘር ከተሸፈነው ማሣ ውስጥ 37 ሄክታሩ የስንዴ ኩታ ገጠም እርሻ መሆኑን የወረዳው ግብርና አካባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ ጽ/ቤት ገልጿል። እንደ ሀገር ትኩረት ከተሰጠባቸው የግብርና ዘርፎች ውስጥ አንዱ የስንዴ ልማት ነው። ስንዴን ከምግብ ፍጆታ ባለፈ ወደ ውጭ እስከመላክ በመደረሱ ስራው ትኩረት እየተሰጠበት መጥቷል ። በቤንች ሸኮ ዞን ሼይ ቤንች ወረዳ ስንዴን በክላስተር የማልማቱ…

Read More

ለግብርና መዋቅራዊ ሽግግር ስኬት የኅብረት ሥራ ማህበራት ቁልፍ ሚና…

ለግብርና መዋቅራዊ ሽግግር ስኬት የኅብረት ሥራ ማህበራት ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ አሉ የኢትዮጵያ የኅብረት ሥራ ማህበራት ኮሚሽነር አቶ ጌትነት ታደሰ፡፡ “ኅብረት ሥራ ለኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ ሀገር አቀፍ የኅብረት ሥራ የልማት አመቻች ባለሙያዎች የስልጠና መድረክ በተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ኮሚሽነሩ በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የሲዳማ እና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የኅብረት ስራ ማህበራት ባለሙያዎች የሥልጠና መድረክ ላይ…

Read More

“ትውልድን በስነምግባር ተቋምን በአሰራር” በሚል መሪ ሀሳብ አለምአቀፍ የስነምግባርና ፀረ-ሙስና ቀን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ታርጫ ከተማ እየተከበረ ይገኛል።

በዓሉ የሚከበረው በአለምአቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ዙር፣በሀገርአቀፍ ለ21ኛ ዙር እንዲሁም በደቡብ ምዕራብ ለ4ኛ ዙር ነው። በመድረኩ መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ም/ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ለኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ተግባር ለመውጣት በየተቋሙ የሚገኙ ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ተግባር በመለየት ጠንክረው ሊሰሩ ይገባል ብለዋል። በተጨማሪ እያንዳንዱ ግለሰብ ተጠያቂነትን በማስፈን ከውይይት ባለፈ በተግባር ሙስናን መከላከል ይጠበቅበታል ሲሉ ማሳሰባቸዉን…

Read More

በፓርቲና በመንግስት የተቀመጡ ግቦችን ውጤታማ ለማድረግ አመራሩ በትክክል የሚቆጠር ተግባር ማስመዝገብ አለበት ፦ አቶ ፍቅሬ አማን

የክልሉ ድጋፍና ክትትል ቡድን በካፋ ዞን እየተከናወኑ ያለውን አጠቃላይ ወቅታዊ የፓርቲና የመንግሥት ስራዎች አፈጻጸም የግምገማ መድረክ ተካሂዷል ። በፓርቲና በመንግስት የተቀመጡ ግቦችን ውጤታማ ለማድረግ አመራሩ በትክክል የሚቆጠር ተግባር በማስመዝገብ ወቅቱ የሚፈልገውን ብልጽግናን ማረጋገጥ አለበት ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ተናግረዋል ። አክለውም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተቀመጡ ግቦች ማለትም የዜሮ…

Read More

ብሔራዊ ጥቅም ካልተከበረ እንደ ሀገር መቀጠል አይቻልም – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ብሔራዊ ጥቅሙን ማስጠበቅ ያልቻለ ሀገር እንደ ሀገረ መንግስት መቀጠል አይችልም አሉ፡፡ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት፥ ብሔራዊ ጥቅም ለሀገረ መንግስት አንዱ ወሳኝ አንጓ ነው፡፡ ብሔራዊ ጥቅም ካልተከበረ ሀገራዊ ክብር እንደማይኖር አንስተው፥ የባህር በር ጉዳይም ከሰላምና ደህንነት አንጻር የብሔራዊ ጥቅም…

Read More