የመጋቢት 24 ትሩፋት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል

የመጋቢት 24 ትሩፋት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የህዝቦች የዘመናት በፍትሃዊነት የመልማትና የራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄዎች በሰላማዊ እና በህገ-መንግስታዊ መንገድ በለውጡ መንግስት ምላሽ በማግኘታቸው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ህዳር 14/2014 ዓ.ም ተመስርቷል። በመደመር ዕሳቤ የሚመራው መንግስት የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ግልጽ ራዕይና ስትራቴጂ ነድፎ ሲንቀሳቀስ የቆየ በመሆኑ ክልሉ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ውስጥ…

Read More

የመጋቢት ቃል ኪዳን – እንደ ታሰሩት እንጨቶች የማይበገረው አንድነታችን!

በጥንት ዘመን፣ አንድ ስመ-ጥሩ አንጥረኛ ይኖር ነበር። ይህ አንጥረኛ ለሀገሩ ጋሻ እና ጦር በመቅረጽ ይታወቃል። አንድ ቀን ጠላት በሀገሪቱ የሚሰነዝረው ጥቃት ሁሌ ስለሚከሽፍበት የሀገሪቱ ጥንካሬ ከአንጥረኛው አሠራር ጭምር ነው ብሎ አሰበና “ጋሻውን መስበር ካልቻልን፣ ጋሻውን የያዘውን እጅ እንቁረጥ፤ ጦሩን መመከት ካቃተን፣ ጦሩን የሚወረውረውን ትከሻ እርስ በእርሱ እናጋጭ” የሚል የውስጥ በትር ሰነዘረ። አንጥረኛው ይህንን ሰማና የሀገሩን…

Read More

የኢራን ጦርነት ከሁለት እስከ ሦስት ሳምንታት ውስጥ ሊያበቃ ይችላል:- ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ

በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰውና የዓለምን ኢኮኖሚ እያናጋ የሚገኘው ጦርነት በአጭር ጊዜ ውስጥ ሊቆም እንደሚችል የሚጠቁሙ አዳዲስ ተስፋ ሰጪ መረጃዎች ተሰምተዋል። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትላንት በሰጡት መግለጫ፣ አሜሪካ በኢራን ላይ የምታደርገውን ጥቃት ከሁለት እስከ ሦስት ሳምንታት ባለው ጊዜ ውስጥ ልታቆም እንደምትችል ፍንጭ ሰጥተዋል። ፕሬዝዳንቱ አክለውም ጦርነቱን ለማቆም የግድ የሰላም ስምምነት መፈረም ላያስፈልግ እንደሚችል በመግለጽ ግጭቱ በቅርቡ…

Read More

ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የክልሉ ክላስተር ከተሞች የቢሮ ግንባታ አፈጻጸም ገመገሙ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ በክልሉ ሚዛን አማን እና ቴፒ ከተሞች እየተገነባ ያለውን የቢሮ ግንባታ ፕሮጀክት አፈጻጸም ገምግሟል። ፕሮጀክቶቹ የደረሰበትን አፈጻጸምን በሚመለከት በአማካሪ ድርጅቶች ዝርዝር ሪፖርት ቀርበው የባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተገምግሟል። ተቋራጩ ግንባታው በተያዘለት ግዜና የጥራት ደረጃ ለማጠናቀቅ በትኩረት መስራት እንዳለበት ያሳሰቡት ርዕሰ መስተዳድሩ፥ በግንባታ ስፍራው በቂ ግንባታ ግብዓትና…

Read More

የግብርናውን ዘርፍ ምርታማነት የሚያሳድጉ የተለያዩ የምርምር ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ፦ የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩትየምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም በጀት ድጋፍ የተከናወኑ የግብርና ምርምር ስራዎች ዓመታዊ ክልላዊ የግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ በእንስሳት እርባታ ዘርፍ በተከናወኑ የምርምር ስራዎች መካሄዱ ተጠናክሮ ቀጥሏል። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ አማኑኤል ዓለሙ እንዳስታወቁት፣ በምርምር ሂደት ውስጥ በግብርና ዘረፍ ላይ ያሉ ማነቆዎችን በመፍታት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የምርምር…

Read More