በቦንጋ ከተማ ደማቅ ህዝባዊ የድጋፍ ሠልፍ እየተካሄደ ይገኛል!

የለውጡ ትሩፋቶችን የሚዘክር ታላቅ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በቦንጋ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። የድጋፍ ሰልፍ በለውጡ መንግሥት የተገኙ የመጋቢት 24 ድሎችንና ሁለንተናዊ ለውጦችን የሚዘክር እንዲሁም ለተገኘው ለውጦች እውቅናን የሚሰጥ ነው። የድጋፍ ሰልፋ በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የብልጽግና ፓርቲ መሪነት የተመዘገቡ ለውጦችን የሚገልጹ የተለያዩ መልዕክቶች በሰልፈኞቹ እየተላለፈ ነው። ነዋሪዎቹ በለውጡ መንግሥት እየተከናወኑ ላሉ የልማት…

Read More

በካርዳችን ዴሞክራሲያዊ መብታችንን እውን ለማድረግ ዝግጁ ነን፡- የካፋ ዞን አርሶ አደሮች

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለመምረጥ የሚያስችላቸውን የመራጭነት ካርድ በመውሰድ ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ለመጠቀም መዘጋጀታቸውን የካፋ ዞን አርሶ አደሮች ገልፀዋል። በዞኑ ጊምቦ ወረዳ የሾምባ ሼካ ቀበሌ አርሶ አደሮች እንደገለጹት የሚመራቸውን ዕጩ ለመምረጥ የሚያስላቸውን የመራጭነት ካርድ መውሰዳቸውን ለኢቢሲ ተናግረዋል። ያለፉት 6 ተከታታይ የምርጫ ሂደቶች ተሳትፈው የሚበጃቸውን የፖለቲካ ፓርቲ መርጠናል ያሉት አርሶ አደሮቹ የዘንድሮው ምርጫ ካለፉት ጊዜያት መሻሻሎች የታዩበት ነው…

Read More

ከምርጫ ስራዎች ጎን ለጎን ወቅታዊ የኢኒሼቲቭ ተግባራትን በማስተሳሰር አመራሩ በቁርጠኝነት ውጤታማ ስራ መስራት አለበት ፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ክልል ምክትል ር/መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው የካፋ ዞን ጊምቦ፣አዲዮና ቦንጋ ከተማ መዋቅሮች ወቅታዊ የኢኒሼቲቭ ተግባራትና የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዝግጅት አፈጻጸም ገምግሟል ። ከምርጫ ስራዎች ጎን ለጎን ወቅታዊ የኢኒሼቲቭ ተግባራትን በማስተሳሰር አመራሩ በቁርጠኝነት ውጤታማ ስራ መስራት እንዳለበት የተናገሩት አቶ ማስረሻ 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነፃ፣ ፍትሃዊ፣ ዴሞክራሲያዊና ተዓማኒ ሆኖ እንዲጠናቀቅና የመንግስት ልማት…

Read More

የፓርቲውን መንትያ ግቦችን ለማሳካት አባሉ የመሪነት ሚናውን በቁርጠኝነት ሊወጣ ይገባል ፦ አቶ ሳምሶን መለሰ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የቦንጋ ብዝኃ ማዕከል የአስተዳደር ዘርፍ ብልፅግና ህብረት 2018 ዓም 3ኛ ዙር መደበኛ የአባላት ኮንፈረንስ ተካሂዷል። በኮንፈረንሱ የህብረቱ ሰብሳቢ አቶ ሳምሶን መለሰ እንደገለጹት ባለፉት ወራት በፓርቲው የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት በተደረገው ጥረት ተጨባጭና ተስፋ ሰጭ ውጤቶች መመዝገቡ ተገልጿል። በፓርቲው እሳቤዎች በኢኮኖሚ፣በማህበራዊና በፖለቲካ መስኮች አበረታች ውጤቶ መመዝገቡን አንስተዋል። የፓርቲው ተቋማዊ…

Read More

የኮሪደር ልማት መሰራት የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴያቸውን ምቹ ማድረጉን በኮንታ ዞን የጪዳ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።

ወ/ሮ አባይነሽ ጥላሁን እና ወጣት የአብስራ አይመሎ የከተማዋ ነዋሪዎች ሲሆኑ የኮሪደር ልማት እሳቤ ሲመጣ ቤቶቻቸውን የሚጎዳና ችግር የሚያስከትል ሆኖ እንደተሰማቸው አውስተው አሁን ላይ በተሰራው ስራ ‘እንኳንም መጣልን’ አልን ማለታቸው ገልፀዋል። የኮሪደር ልማት ስራው ህፃናት፣ ሽማግሌዎችና አቅመ ደካሞች እንደልብ የሚመላለሱበት እየሆነ ይገኛል ያሉት ነዋሪዎች የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴያቸውንም ምቹ ማድረጉን አስረድተዋል። ቀደም ሲል መኪና፣ ሞተርና እግረኛ ሁሉም…

Read More

እያደገ የመጣው የኮንፈረንስ ቱሪዝም

እያደገ የመጣው የኮንፈረንስ ቱሪዝም ኢትዮጵያን በአፍሪካ የዲፕሎማሲና የንግድ መድረክ ቀዳሚ ተመራጭ እያደረጋት ይገኛል። መንግሥት ያከናወናቸውን መጠነ-ሰፊ የሪፎርም ሥራዎችና የመሠረተ ልማት ግንባታዎች ተከትሎ በዘርፉ መነቃቃት በመፍጠር በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ዕድገት ላይ አዎንታዊ ተፅዕኖዎች አሳርፏል። በዚህም የአፍሪካ መዲና የሆነችው አዲስ አበባ በዓለም አቀፍ የኮንፈረንስ ቱሪዝም መድረክ ተመራጭ መዳረሻ ሆናለች። ለዚህም አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል፣ የዓድዋ ድል መታሰቢያ፣ የወዳጅነት…

Read More

ኢትዮጵያ ዐዲሲቷ የተስፋ ዓድማስ ናት!

መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም. በ21ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ የታሪክ አውድ ውስጥ አዲስ ትርጉምና ጽኑ ቃል-ኪዳን ተላብሶ ብቅ ያለ፣ ለሀገራችንና ለሕዝቦቿም አዲስ የተስፋ አድማስን የፈነጠቀ ክስተት ነበር። ይህ ዕለት ኢትዮጵያን ተብትቦ ይዞ ከነበረው ውስብስብ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ቅርቃር አውጥቶ ወደ ብሩህ መጻኢ ዕድል ለማሸጋገር የተገባ ታላቅ የትውልድ ውል ሆኖ ተመዝግቧል። ከመጋቢት 2010 እስከ መጋቢት 2018…

Read More

ሃገራዊ ለዉጡን የሚዘክሩ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች ተካሄዱ

ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት የሚዘክር ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁሉም ክፍለ ከተሞች ተካሂዷል። የሰልፉ ተሳታፊ የሆኑ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች እንዳሉት መጋቢት 24 የሃገራችን ተምሳሌታዊ ጉዞ እና የተመዘገቡ ስኬቶች መነሻ ነዉ። በለውጡ መንግሥት እየተከናወኑ ያሉ የልማት ተግባራትን በመደገፍ፣ በቀጣይም የተሻለ ስራ እንዲሰራ ከመንግሥት ጋር በትብብር እንደሚሰሩ የሚያረጋግጡ መልዕክቶችነም አስተላልፈዋል። በሰልፎቹ ላይ…

Read More

በኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽንና በደቡብ ምዕራብ ማዕድን ኮርፖሬሽን መካከል የጋራ ልማት ስምምነት ተፈረመ

በኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን እና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን መካከል በደቡብ ምዕራብ ክልል የሚገኘውን የማዕድን ሀብት በጋራ ለማልማት የሚያስችል የውል ስምምነት እና የመግባቢያ ሰነድ ተፈርሟል። የስምምነቱ ውል በክልሉ የሚገኙ የማዕድን ሀብቶችን በዘመናዊ መንገድ አልምቶ ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገትና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ዓላማ ያደረገ ነው። በውሉ መሠረት የኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን ለልማቱ አስፈላጊ የሆነውን ካፒታል፣…

Read More

ዓውደ ሃሳብ

በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት አዘጋጅነት ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፖሊቲካ ፓርቲዎች ያደረጉት ጥልቅና ጠንካራ የክርክር መድረክ በዚህኛው ዙር በኢኮኖሚ ዘርፍ ላይ ያተኮረ ነው። ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎቹም ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በአማራጭ የፖሊሲ የክርክር መድረክ “በፍትሐዊ የኢኮኖሚ ሥርዓት ግንባታና የዜጎች ተጠቃሚነት” ላይ ጠንካራ ክርክር አድርገዋል። የሰለጠነና ጥልቅ ሙግት በተደረገበት በዚህ እጅግ አጓጊ…

Read More