Getenesh Gebeyehu

በ118 ሚለየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የሰንገጢ- ጩርጩራ የመንገድ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

በዳውሮ ዞን ኢሳራ ወረዳ የተገነባውን የሰንገጢ -ጩርጩራ የመንገድ ፕሮጀክትተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። 40 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው በዳውሮ ዞን ኢሳራ ወረዳ የተገነባውን የሰንገጢ ጩርጩራ መንገድ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) መርቀው ከፍተዋል። መንገዱ የተገነባው ከክልሉ መንግስት በተመደበው 83 ሚለየን ብር እና የዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈፀሚያ በተመደበው 35 ሚለየን…

Read More

የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ አጀንዳዎችን ከመፈጸም ጎን ለጎን ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል፦አቶ ፍቅሬ አማን

በብልፅግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን የክልሉን የዘጠኝ ወራት የፓርቲ የሥራ አፈጻጸም እና 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ሥራዎች አስመልክቶ ለሚዲያዎች መግለጫ ሰጥተዋል። ኃላፊው በመግለጫቸው፤ በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት በፓርቲና መንግሥት የተመሩ የንቅናቄ አጀንዳዎች በተሳካ ሁኔታ መፈጸማቸውን ገልጸዋል። በፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ለአመራሮችና ለአባላት በየጊዜው የሚሰጡ ስልጠናዎች የአመለካከትና…

Read More

በክልሉ የተጀመሩ የልማት ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀው ለአገልግሎት እንዲበቁ በልዩ ትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የታርጫ ማዕከል የክልል ተቋማት ህንፃ እንዲሁም የዳውሮ ባህል ማዕከል አዳራሽ የግንባታ ሂደትን ጎብኝተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝታቸው የክልሉ መንግስት በክልሉ የተለያዩ አከባቢዎች የተጀመሩ የልማት ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀው ለአገልግሎት እንዲበቁ በልዩ ትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል። የክልሉ የታርጫ ማዕከል ተቋማት ህንፃ ግንባታ ያለበትን ደረጃ የተመላከቱ ርዕሰ መስተዳድሩ ህንፃው…

Read More

በቦንጋ ከተማ አስተዳደር ለሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚደረገው የአደባባይ ላይ የቅስቀሳ መርሃ ግብር ተጠናክሮ ቀጥሏል።

በዛሬው ዕለትም የኮሌጅ ፣ የሸታ እና የዩኒቨርሲቲ ቀጠና ነዋሪዎች አደባባይ ላይ በመውጣት ለብልፅግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ አሳይተዋል። በአደባባይ ድጋፍ ሰልፍ ላይ የተገኙት የቦንጋ ከተማ ከንቲባ ዶ/ር ተክለአብ ቡሎ ለፓርቲው ያላቸውን ድጋፍ ለማሳየት ለወጡ ነዋሪዎች ምስጋናቸውን በማቅረብ ሀገራችን ለረጅም ጊዜ በቁርሾ ፖለቲካ እና በብዙ ውጣ ውረዶች ውስጥ ማለፏን አስታውሰው አሁን ያለው ትውልድ በትከሻው የተጣለውን የሀገር ኃላፊነት…

Read More

በሚዛን አማን ከተማ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ በደማቅ ሁኔታ እየተካሄደ ነው።

የብልፅግና ፓርቲ ለ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚያደርገውን የይምረጡኝ ቅስቀሳ መርሃ ግብር በሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ ሁሉም ቀበሌዎች በደማቅ ሁኔታ እያካሄደ ይገኛል። ​ፓርቲው ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር! በሚል መሪ ቃል እያከናወነ በሚገኘው በዚህ የቅስቀሳ መርሃ ግብር፣ በሁሉም ቀበሌዎች የተለያዩ የአደባባይ ኩነቶችን እየተካሄደ ይገኛል። ​በቅስቀሳ መርሃ ግብሩ ላይ ፓርቲው ባለፉት የለውጥ ዓመታት ያከናወናቸው የልማት ስራዎችና የተመዘገቡ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በዳዉሮ ዞን ይመረቃሉ።

ርዕሰ መስተዳድሩ በዞኑ ውስጥ ተገንብተው የተጠናቀቁ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን መርቀው ለህዝብ አገልግሎት ክፍት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል። በቀጣይ ለሚከናወኑ አዳዲስ የልማት ስራዎች መነሻ የሚሆን የመሠረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ-ስርዓትም እንደሚካሄድም ተመላክቷል። ይህ ጉብኝት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ከፍተኛ አመራሮች ጨምሮ፣ በዞኑ ዋና ከተማ ታርጫ ሲደርሱ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና የአካባቢው ማህበረሰብ ደማቅ አቀባበል እንዳደረጉላቸዉ የዞኑ ኮሙኒኬሽን…

Read More

የናፍጣ አቅርቦት ቀድሞ ወደ ነበረበት ተመለሰ

በኢትዮጵያ የአንድ ቀን የናፍጣ አቅርቦት ከመካከለኛው ምሥራቅ ግጭት በፊት ወደ ነበረበት 9 ሚሊዮን ሊትር እንዲመለስ መወሰኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ ዛሬ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። በመካከለኛው ምሥራቅ ግጭት ምክንያት የዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ መጨመር እና አቅርቦት ላይ መስተጓጎል መፈጠሩ ይታወቃል። ይህን ተከትሎም በኢትዮጵያ የአንድ ቀን የናፍጣ አቅርቦት ወደ 4.5 ሚሊዮን ሊትር ወርዶ ነበር። አሁን የአንድ ቀን…

Read More

የአመራር አስተሳሰብና የተግባር አንድነትን ማጠናከር የህዝብን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን መፍታት እንደሚገባ አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ

በሸካ ዞን የሕዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ ያለመ የአመራር የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሂዷል የአመራር አስተሳሰብና የተግባር አንድነትን ማጠናከር የህዝብን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመፍታት እንደሚያስችል በመድረኩ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊው አቶ ፍቅሬ አማን ገልጸዋል ። የፓርቲው የለውጥ ጉዞ የታለመለትን ግብ እንዲመታ፣ አመራሩ የፓርቲና የመንግሥት ሥራዎችን በላቀ ዝግጁነትና…

Read More

ባለፉት 8 የለውጥ አመታት የተመዘገቡ ድሎችን የሚዘከር፤ ለቀጣይ ጉዞ አንድነትን ሚያጠናከር የብልጽግና ፓርቲ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍና የምርጫ ቅሰቀሳ በሸኮ ወረዳ በሁሉም ቀበሌዎች እየተካሄደ ነው

የሰልፉ ተሳታፊዎች ባለፉት የለውጥ ዓመታት በአገር፣በክልሉ፣በዞኑና በወረዳው በተለያዩ ዘርፎች የመተመዘገቡ ድሎችን በማንሳት ተጠናክረው እንዲቀጥሉ አጋርነታቸውን አሳይተዋል። የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሪ ጉርሙ በግዝመሬት ክላስተር በተካሄደው ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለጹት ብልጽግና ፓርቲ ማህበራዊ ብልጽግናን የሚያረጋግጡ፤አገርን ወደ ተሻለ ከፍታ የሚያሻግሩ ተግባራትን በማከናወን ላይ ይገኛል። በአገር ደረጃ ከተመዘገቡ ድሎች ባሻገር በዞኑ ብሎም በአካባቢው የተመዘገቡ ውጤቶችን ጠቅሰው…

Read More

ባለፉት ዘጠኝ ወራት በገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም ወደ 15 ሺህ የሚጠጉ ዜጎች ከሴፍትኔት ተረጂነት ማላቀቅ መቻሉን የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ባለፉት ዘጠኝ ወራት ባከናወናቸው የተቀናጁ የልማት ስራዎች፣ 15,206 የሚሆኑ የገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ተረጂዎችን ማላቀቅ መቻሉ ተገልጿል። የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽኑ ኮሚሽነር ለማ መሠለ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ በክልሉ ውስጥ ከሚገኙ 23,669 የሴፍትኔት ተረጂዎች ውስጥ ፣ በተከናወኑ ውጤታማ ተግባራት 15,206 የሚሆኑ ዜጎችን በማስመረቅ ከተረጂነት እንዲላቀቁ የተደረገ…

Read More