በአየር ንብረት ለውጥ አማካኝነት የሚያጋጥሙ ፈተናዎችን ለመቋቋም ወጣቶች በትብብር መስራት ይጠበቅባቸዋል
በአየር ንብረት ለውጥ አማካኝነት የሚያጋጥሙ ፈተናዎችን ለመቋቋም ወጣቶች በትብብር መስራት ይጠበቅባቸዋል በአፍሪካ በአየር ንብረት ለውጥ አማካኝነት የሚያጋጥሙ ፈተናዎችን ለመቋቋም ወጣቶች በአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂ ቅኝት በትብብር መስራት እንደሚጠበቅባቸው የፓን አፍሪካ የአየር ንብረት ፍትህ ጥምረት ዋና ዳይሬክተር ሚቲካ ምወንዳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ስብሰባ ቅድመ ጉባኤ አካል የሆነው የአፍሪካ ወጣቶች የአየር ንብረት ስብሰባ በዓድዋ ድል…
