Trendings

BLOGS

በክልሉ የሞዴል አርሶአደሮች የመስክ በዓል ተከበረ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በክልሉ ግብርና ቢሮና በደቡብ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ማዕከል አዘጋጅነት በቤንች ሸኮ ዞን ደቡብ ቤንች ወረዳ ገሊት ቀበሌ የሞዴል አርሶአደሮች የመስክ ቀን ተከብሮ ውሏል። በበዓሉም በዞኑ ደቡብ ቤንች ወረዳ ጌሊት ቀበሌ በሞዴል አርሶአደሮች የለማው የበልግ የበቆሎ ምርት በክልል ከፍተኛ አመራሮችና በፕሮግራሙ ከሚደግፉ ወረዳዎች በተገኙበት ባለሙያዎች የመስክ ምልከታ ተካሂዷል። በጉብኝቱ በ “አልካብ” ክላስተር…

Read More

በካርታ የተደገፈ የገጠር መሬት የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር ለአርሶአደሮች ተሰጠ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የዘላቂ መሬት አያያዝ ፕሮግራም በካፋ ዞን የሁለተኛ ደረጃ የመሬት ምዝገባ ማረጋገጫ ደብተር ሰጠ። በዞኑ ጨና ወረዳ ቦባ ቆጫ ቀበሌ በፕሮግራሙ በሁለተኛ ዙር በካርታ የተደገፈ የገጠር መሬት የይዞታ ማረጋገጫ ለ389 ባለ ይዞታዎች ዛሬ ተሰጥቷል። በመርሃግብሩ በክብር እንግድነት የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በተጠናቀቀው…

Read More

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በ3 ሺህ 943 መዛግብቶች ላይ ቅጣት ማሰጠት ተችሏል–የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ

በተጠናቀቀው የ2015 በጀት ዓመት በፍርድ ቤት ክርክር ከተደረገባቸው የወንጀል መዛግብቶች ውስጥ 3 ሺህ 943 መዛግብቶች ላይ ቅጣት ማሰጠት መቻሉን የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው የ2015 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የእውቅና መድረክ አካሂዷል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተክሌ በዛብህ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ የፍትህ ስርዓቱን ለማሻሻል በርካታ የሪፎርም ስራዎች ተከናውነዋል።…

Read More