“ዜጎች በሰላም ወጥተው እንዳይገቡ እያደረጉ ያሉ ኃይሎችን መልክ ማስያዝ ያስፈልጋል።”፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመገኘት ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማብራሪያቸውም፤ ሰላም ሁሌም የሚገነባና ተከታታይ ስራ የሚጠይቅ ጉዳይ ነው ብለዋል፡፡ ኢትዮጵያ የሚገባትን ሰላም እንዳልያዘች ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ዜጎች በሰላም ወጥተው ሰርተው እንዳይገቡ እያደረጉ ያሉ ሀይሎችን በተባበረ ክንድ መልክ ማስያዝ እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል፡፡ ጥይት ባይተኮስም የሰውን…
