በኮንታ ዞን በአልሚ ባለሀብቶች እየለማ የሚገኘው የግብርና ስራ ተስፋ ሰጪ ነው ሲሉ አቶ ማስረሻ በላቸው ተናገሩ።
በኮንታ ዞን በግል ባለሀብት እየለማ የሚገኘውን የግብርና ስራዎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ምልከታ አድርገዋል ። በኮንታ ዞን በኮንታ ኮይሻ ወረዳ ኦሽካ ዴንቻ ቀበሌ በግል ባለሀብቱ እየለማ የሚገኘው የግብርና ልማት ስራዎች ተስፋ ሰጪ መሆናቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትለል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ተናግረዋል ። የአቶ ግርማ እሸቴ የቡና ልማት እና የፍራፍሬ…
