ክቡር አቶ አደም ፋራህ በሆሳዕና ማዕከል ከ’ዕዳ ወደ ምንዳ’ በሚል መሪ ሀሳብ እየተሰጠ በሚገኛዉ ሀገራዊ የአመራር ሥልጠና መድረክ ላይ ተገኝተዋል
የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ አደም ፋራህ በሆሳዕና ማዕከል ከ’ዕዳ ወደ ምንዳ’ በሚል መሪ ሀሳብ እየተሰጠ በሚገኛዉ ሀገራዊ የአመራር ሥልጠና መድረክ ላይ ተገኝተዋል ፤ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ አደም ፋራህ ሆሳዕና ከተማ ሲገቡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ እንዳሻው ጣሰው ፣ በብልጽግና ፓርቲ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ዶ/ር…
