የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ

Spread the love

የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በክፍት መደቦች የሰው ሀይል በቅጥር ለማሟላት ባወጣው ማስታወቂያ በአካል ቀርባችሁ የተመዘገባችሁ ውስጥ ስማችሁ ከታች የተጠቀሳችሁ ተወዳዳሪዎች በተጠቀሰው ዕለትና ሰዓት ተገኝታችሁ ፈተና እንዲትወስዱ ጥሪ እናስተላልፋለን

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *