Uncategorizedኢትዮጵያና ኔዘርላንድ በሞጆ ደረቅ ወደብ ቀዝቃዛ መጋዘን ለመገንባት የሚውል 10 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ የድጋፋ ስምምነት ተፈራረሙ Getenesh Gebeyehu2 years ago01 mins Spread the love ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና በኢትዮጵያ የኔዘርላንድ አምባሳደር ሄንክ ያን ተፈራርመዋል፡፡ ድጋፍ በሞጆ እየተገነባ ላለው ቀዝቃዛ መጋዘን አዲስ ፖርት ፕሮጀክት ምዕራፍ አንድ የሚውል ነው። በስምምነቱ መሰረት የሚገነባው መጋዘን ኢትዮጵያ ወደ ውጭ የምትልካቸው የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች ሳይበላሹ ለማቅረብ ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገልጿል ሲል ኢዜአ ዘግቧል፡ Post navigation Previous: ”አድዋ የመደመር ተምሳሌታዊ አርማ” በሚል መሪ ሀሳብ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነውNext: በክልሉ የቡና ምርት የግብይትና ጥራት ቁጥጥር ስርዓትን ለማጠናከር የባለድርሻ አካላት በትኩረት መስራት አለባቸው፦ አቶ ማስረሻ በላቸው:: Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment.
ለብልጽግና ፓርቲ ያለውን የማይናወጥ ድጋፍ ያረጋገጠ ደማቅ ህዝባዊ ሰልፍ በህብረ-ብሔራዊቷ ቴፒ! Getenesh Gebeyehu1 month ago1 month ago 0
የኮሪደር ልማት መሰራት የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴያቸውን ምቹ ማድረጉን በኮንታ ዞን የጪዳ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። Getenesh Gebeyehu3 months ago3 months ago 0
የፕሮግራም በጀት አሰራር ስርዓቱን በየተቋማት ተግባራዊ በማድረግ ስራዎችን በውጤት ለመለካት እና ተጠያቂነትን ለማስፈን እንዲቻል በልዩ ትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ አስታወቀ። Getenesh Gebeyehu4 months ago4 months ago 0
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዞቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት አስተባባሪነት በየደረጃው ሲካሄድ የቆየው ውይይት መድረክ ክልላዊ ማጠቃለያ እየተካሄደ ነው። Getenesh Gebeyehu4 months ago4 months ago 0