ዘመናዊ የመስኖ አማራጮችን አሟጦ በመጠቀም ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ይገባል :- ኢንጂነር በየነ በላቸው
ዘመናዊ የመስኖ አማራጮችን አሟጦ በመጠቀም ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ይገባል:: ኢንጂነር በየነ በላቸው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመስኖ ልማትና አስተዳደር ኤጄንሲ በመስኖ ተቋማት አስተዳደርና አጠቃቀም ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በካፋ ዞን ግምቦ ወረዳ እየሰጠ ይገኛል። ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የክልሉ የውሃ ማዕድን እና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር በየነ በላቸው ዘመናዊ የመስኖ አማራጮችን አሟጦ በመጠቀም ምርትና ምርታማነትን…
