የኩባ ኮሚኒስት ፓርቲ ልኡኳን ቡዱን የብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅ/ቤት በመገኘት የሁለትዮሽ ውይይት አካሄደ
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ አደም ፋራህ ቡዱኑን ተቀብለው አነጋግረዋል። ልዑክ ቡዱኑ መርተው የመጡት የኩባ ኮሚኒስት ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሜቴ አባል ዩዲ ሜርሴዲስ ኸርናንዴዝ ሲሆኑ የሁለቱን ሀገራት ለዘመናት የዘለቁ ቤተሰባዊነት የተላበሱ ግንኙነቶች የሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተደርገዋል። የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ አደም ፋራህ…
