“ኪሎንጋ “(ተስካር) በሱሪ ብሔረሰብ

“ኪሎንጋ “(ተስካር) በሱሪ ብሔረሰብ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ? ባለፉት ተከታታይ ወራት ‘’የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?’’ በሚል አምድ አጠቃላይ የክልሉን ገጽታ የሚያሳዩ እና የስድስቱ ዞኖች የተለያዩ ባህላዊ ይዘቶችን የዳሰሱ ጽሁፎችን እንደየቅደምተከተላቸው ለውድ አንባቢያን አጋርተናል፡፡ ዛሬ ደግሞ በዚሁ አምድ ስር በምዕራብ ኦሞ ዞን የሚገኘውን የሱሪ ብሔረሰብ የሀዘን መግለጫ የሆነውን…

Read More

ቶኪ በአን በመጠበቅ እና በማልማት ለመጭው ትውልድ ማስተላለፍ ይገባል። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

ቶኪ በአን በመጠበቅ እና በማልማት ለመጭው ትውልድ ማስተላለፍ ይገባል። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የዳውሮ ብሄር የዘመን መለወጫ (ቶኪ በአ) በመጠበቅና በማልማት ለመጭው ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገልጸዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ አክለው፥ የቶኪ በአ ማህበራዊ ዕሴት የኾኑ ሠላም፣ አንድነት፣ ፍቅርና መተሳሰብ በማጠናከር ለሁለንተናዊ ለውጥ መትጋት እንደሚገባ ተናግረዋል።…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት፡-

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት፡- ሰላምን ማጽናት የጸጥታ ተቋማት ዋነኛ ተልዕኳቸው ነው የኢፌዴሪ የጸጥታ ተቋማት ዋነኛው ተልዕኮ ሰላምን በመላ ሀገሪቱ ማጽናት ነው፡፡ ይሄን በተመለከተ ከጸጥታ ተቋማት አመራሮች ጋር ሲደረግ የነበረው ውይይት ዛሬ ተጠቃልሏል፡፡ የኢትዮጵያ ብልጽግና እንዲሳካ ሰላምና ጸጥታ አስቻይ ሁኔታ ብቻ ሳይሆን ዋነኛው ግብዐትም ነው፡፡ ይሄን ለማስከበር ሕዝባችን በባህሉና በዕሴቱ ላይ ተመሥርቶ ከሚያከናውናቸው ተግባራት…

Read More

ከተረጂነት ለመላቀቅ የተጀመሩ ተግባራት በግብርና ዘርፍ ኢንሼቲቮች ተጨባጭ ውጤት እያመጡ ናቸው

ከተረጂነት ለመላቀቅ የተጀመሩ ተግባራት በግብርና ዘርፍ ኢንሼቲቮች ተጨባጭ ውጤት እያመጡ ናቸው፦ሚኒስትር አዲሱ አረጋ የግብርና አሰራርና የአስተራረስ ዘይቤን በማዘመን ከተረጂነት ለመላቀቅ የተጀመሩ ተግባራት በግብርና ዘርፍ ኢንሼቲቮች ተጨባጭ ውጤት እያመጡ መሆናቸውን የግብርና ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ አረጋ ገለፁ። የሁሉም ክልሎች የግብርና ቢሮ አመራሮችና የሚኒስቴሩ ተጠሪ ተቋማት የተጠናቀቀው በጀት ዓመት የዘርፉ አፈፃፀም ግምገማና የ2018 ዓ.ም ዕቅድ የትኩረት አቅጣጫ ላይ…

Read More

ለቡና ምርትና ምርታማነት እንዲሁም ጥራት መረጋገጥ ከቡና ዘር ዝግጅት ጀምሮ እስከ ግብይት ድረስ በልዩ ትኩረት መሥራት ያስፈልጋል

ለቡና ምርትና ምርታማነት እንዲሁም ጥራት መረጋገጥ ከቡና ዘር ዝግጅት ጀምሮ እስከ ግብይት ድረስ በልዩ ትኩረት መሥራት ያስፈልጋል፦አቶ ማስረሻ በላቸው በሸካ ዞን የ2018 ምርት ዘመን የቡና ምርት ዝግጅትና የጥራት ቁጥጥርን በተመለከተ ከክልልና ከዞን ባለድርሻ አካላት ጋር በቴፒ ከተማ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 4ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 4ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል። የብሔረሰቦች ምክርቤት ዋና አፈጉባዔ የተከበሩ አቶ መቱ አኩ በጉባዔዉ መክፈቻ ባደረጉት ንግግር በክልሉ በሁሉም ዘርፎች በፍጥነት ለማደግ እጅ ለእጅ ተያይዘን መስራት ይኖርብናል ብለዋል። በክልሉ ህገ_መንግስት በተሰጠው ስልጣን መሰረት በክልሉ ወንድማማችነትና እህትማማችነት እሴት እንዲጎለብት ትኩረት በመስጠት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል። የህብረተሰቡን ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን…

Read More

በክልላችን የደን ሀብት ጠብቆ ያቆየው ማህበረሰብ በተራው ከመጠበቅ ወደ መጠቀም እንዲሸጋገር እየተሰራ ነው

ሪፖርታዥ በክልላችን የደን ሀብት ጠብቆ ያቆየው ማህበረሰብ በተራው ከመጠበቅ ወደ መጠቀም እንዲሸጋገር እየተሰራ ነው:- የክልሉ ደን፣አከባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ሀገራችን ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሀብት በተለይ በደን ሀብት ከሚታወቁ  ሀገራት ተርታ ትመደባለች። የማህበረሰቡ አኗኗር ከተፈጥሮ ጋር ተስማምቶና ተንከባክቦ የመኖር ባህሉ ዛሬ ለሚናየው ከባቢ አየር ከፍተኛውን ድርሻ ተወጥተዋል ቢባል ማጋነን አይሆንም። የክልላችን አብዛኛው አካባቢ የሚታወቀው በጥቅጥቅ…

Read More

የሥርዓት፣ የባሕልና የኢኮኖሚ ድቀት ከዓለም ጋር እንድንተላለፍ አድርጓል – ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የሥርዓት፣ የባሕልና የኢኮኖሚ ድቀት ከዓለም ጋር እንድንተላለፍ አድርጓል – ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ የገጠማት የሥርዓት፣ የባሕል እና የኢኮኖሚ ድቀት ከዓለም ጋር እንድትተላለፍ አድርጓል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመደመር መንግስት በተሰኘው አዲሱ መጽሐፋቸው ዙሪያ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷ ሌላው ዓለም ፈጥኖ እኛ ወደ ኋላ የቀረንበት ዋነኛው ምክንያት ከሌላው…

Read More

የመደመር ፅንሰ ሐሳብ እንዴት ከግል ሐሳብነት ወደ መንግሥት አቋምነት አደገ?

የመደመር ፅንሰ ሐሳብ እንዴት ከግል ሐሳብነት ወደ መንግሥት አቋምነት አደገ? ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስለአዲሱ “የመደመር መንግሥት” መጽሐፋቸው ባደረጉት ቃለ መጠይቅ፤ የመደመር ፅንሰ ሐሳብ ከተጀመረ ቆየት ያለ እና መጽሐፍ ሆኖ ለመወለድም ጊዜ የፈጀ መሆኑን በሂደትም ዳብሮ ወደ መንግሥት አቋምነት ያደገ ስለመሆኑ ገልጸዋል። የመደመር ሐሳብ በተለያየ ደረጃ ሊተገበር የሚችል ሐሳብ ነው፤ ሰው በግሉ፣ በቤተሰቡ አልያም…

Read More

ጥምረቱ አቅምን በማሰባሰብና አንድነትን በመፍጠር የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታን ይበልጥ ማጎልበት ዋነኛ ዓላማው ነው

የፖለቲካ ፓርቲዎቹ ጥምረት አቅምን በማሰባሰብና አንድነትን በመፍጠር የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታን ማጎልበት ዋነኛ ዓላማው መሆኑን የአስራ አንድ ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዳሮት ጉምአ ገለጹ፡፡ አስራ አንድ ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት መመስረታቸውን የገለጹ ሲሆን ጥምረት የመሠረቱ የፖለቲካ ፓርቲዎችም በዛሬው ዕለት የምስረታ ጉባኤያቸውን በማካሄድ ላይ ይገኛሉ። የጥምረቱ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዳሮት ጉምአ፤ ጥምረቱ አንድነት ኃይል…

Read More