የኢትዮጵያ ልማት ለአፍሪካ ተምሳሌት ለጎረቤት ሀገራት ብልጽግና የሚሆን ነው፦ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
የኢትዮጵያ ልማት ለአፍሪካ ተምሳሌት ለጎረቤት ሀገራት ብልጽግና የሚሆን ነው፦ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢትዮጵያ የልማት ሥራ ለአፍሪካ ተምሳሌት ለጎረቤት ሀገራት ዕድገትና ብልጽግና የሚሆን ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በድሬዳዋ ያደረጉትን ቆይታ አስመልክቶ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በማብራሪያቸውም በድሬዳዋ ከተማ የተሰሩትን የኮሪደር ልማትና ሌሎች የመሰረተ ልማት ዝርጋታዎችን አድንቀዋል፡፡ የመሰረተ ልማት…
