መንግስት የቋሚ ደመወዝ ተከፋይ ዜጎችን የኑሮ ጫና ለማቃለል ቁርጠኛ አቋም ይዟል – የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ

መንግስት የቋሚ ደመወዝ ተከፋይ ዜጎችን የኑሮ ጫና ለማቃለል ቁርጠኛ አቋም ይዟል – የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ መንግስት የቋሚ ደመወዝ ተከፋይ ዜጎችን የኑሮ ጫና ለማቃለል ቁርጠኛ አቋም ይዞ እየሰራ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ ገለፁ። ለመንግስት ሰራተኞች ከመስከረም 2018 ዓ.ም ጀምሮ የደመወዝ ማሻሻያ መደረጉም ተመላክቷል። የገንዘብ ሚኒስቴር የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርምን ወደ ሙሉ ትግበራ ማስገባቱን ተከትሎ…

Read More

የኢትዮጵያ ስነ ልክ ኢንስቲትዩትግምታቸው ከ300 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የስነ ልኬት መሳሪያዎችን ድጋፍ አደረገ

የኢትዮጵያ ስነ ልክ ኢንስቲትዩትግምታቸው ከ300 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የስነ ልኬት መሳሪያዎችን ድጋፍ አደረገ ድጋፍ የተደረጉት የስነ ልኬት መሳሪያዎች ህገወጥ ንግድን ለመከላከል ያግዛልም ተብሏል። የኢትዮጵያ ስነ ልክ ኢንስቲትዩት ግምታቸው ከ300 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የስነ ልኬት መሳሪያዎችን ለክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ድጋፍ አድርጓል ። በኢንስቲትዩቱ የመሠረታዊ አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ሙሉነህ የነዳጅ፣የጠረጴዛና የምድር ኪሎ…

Read More

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በክልሉ የህዝብ የልማት ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ መጠነ ሰፊ ተግባራት ተከናውኗል።

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በክልሉ የህዝብ የልማት ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ መጠነ ሰፊ ተግባራት ተከናውኗል። አፈ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፓርላማ ተወካዮች እና የክልል ምክር ቤት አባላት የክረምት ወራት የውክልና ስራዎች ማስጀመሪያ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ አቶ ወንድሙ ኩርታ፥ በተጠናቀቀው የ2017…

Read More

ከመስከረም ጀምሮ ለሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወሰነ

ከመስከረም ጀምሮ ለሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወሰነ ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል፡፡ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ባወጣው መግለጫ፤ መንግሥት የዜጎችን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል የሀገር ዐቅም የሚፈቅደውን ርምጃ እየወሰደ ነው ብሏል፡፡ በዚህም ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት መወሰኑን አስታውቋል፡፡ በማሻሻያው ዝቅተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ ከብር 4…

Read More

ሀገራዊ ምክክር ችግሮችን በሚያግባባ ሁኔታ በዘላቂነት መፍታት የሚያስችል ነው – ኮሚሽኑ

ሀገራዊ ምክክር ችግሮችን በሚያግባባ ሁኔታ በዘላቂነት መፍታት የሚያስችል ነው – ኮሚሽኑ ሀገራዊ ምክክሩ ችግሮችን በሚያግባባ ሁኔታ በዘላቂነት መፍታት የሚያስችል ነው አሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነር ብሌን ገብረመድህን፡፡ ”የአካል ጉዳተኞች ሚና ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ አካል ጉዳተኞችን ያሳተፈ የውይይት መድረክ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። ኮሚሽነሯ በመድረኩ ላይ እንዳሉት ሀገራዊ ምክክሩ መላ ኢትዮጵያውያንን ግልፅ…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት ወላይታ ሶዶ አረንጓዴ ኢትዮጵያን የመገንባት ጽኑ አቋማችን ምስክር ናት። ከአርባምንጭ እስከ ወላይታ ስንጓዝ የአረንጓዴ ልማት ሥራችን ውጤት እንዲሁም አስደናቂ የፍራፍሬ እርሻ ልማት መስክ ተመልክተናል። እነዚህ ጥረቶች የመልከዓ ምድሩን ልምላሜ ከመመለስ ባሻገር የአኗኗር ዘይቤንም የማሸጋገር ሥራዎች ናቸው። በጠንካራ የሥራ ባሕሉ እና ኅብረቱ የሚታወቀው የወላይታ ሕዝብ በዚህ የለውጥ ሂደት ውስጥ ጠንካራ…

Read More

የመንግስትና የንግዱ ዘርፍ ማህበራት ምክርቤት በቅንጅት መስራት ህገወጥና ኮንትሮባንድ ንግድን ለመከላከል ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

የመንግስትና የንግዱ ዘርፍ ማህበራት ምክርቤት በቅንጅት መስራት ህገወጥና ኮንትሮባንድ ንግድን ለመከላከል ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ ህጋዊ የንገድ ስርዓት ተጠናክሮ እንዲቀጥልም በንግድ ዘርፍ ማህበራት የዕለት ተግባር በማድረግ እንደሚሰራም ተጠቁሟል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ነግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ከክልሉ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክርቤት ጋር የሁለትዮሽ ውይይት በሚዛን አማን ካሺኒን ሆቴል አድርገዋል። በዚሁ መድረክ የተሳተፉ የምክርቤቱ አባላት በሰጡት አስተያየት…

Read More

የኤችአይቪ (ኤድስ) እና የቲቢ ምርመራና ሕክምና አገልግሎትን የማጠናከር ሥራ

የኤችአይቪ (ኤድስ) እና የቲቢ ምርመራና ሕክምና አገልግሎትን የማጠናከር ሥራ የኤችአይቪ (ኤድስ) እና የቲቢ ምርመራ እና ሕክምና አገልግሎት መሻሻል ማሳየቱን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ አስታውቋል። ከክልሉ ሁሉም ዞኖች የተውጣጡ የጤና ባለሙያዎች የተቀናጀ የቲቢ እና የኤችአይቪ (ኤድስ) ምርመራ እና ሕክምናን ለማጎልበት የሚያስችል ምክክር በታርጫ ከተማ አካሂደዋል። በዚሁ ወቅት የቢሮው ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም እንዳሉት፥…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ ያለፉት ዓመታት ጉዞዎችና የቀጣይ ዓመታት የትኩረት መስኮች ላይ ያተኮረ የዉይይት መድረክ እየተካሄደ ነዉ።

የብልፅግና ፓርቲ ያለፉት ዓመታት ጉዞዎችና የቀጣይ ዓመታት የትኩረት መስኮች ላይ ያተኮረ የዉይይት መድረክ እየተካሄደ ነዉ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ “ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ሀሳብ ክልል አቀፍ የከፍተኛ አመራር ውይይት በቦንጋ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በውይይቱ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እንደገለጹት፥ብልጽግና ፓርቲና የሚመራዉ መንግስት ባለፉት ዓመታት በልማት፣…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በቦንጋ ከተማ እየተገነባ ያለውን የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤትና የተቋማት ቢሮዎች ህንጻ ግንባታ ሂደት ያለበትን ደረጃ ተመለከቱ

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በቦንጋ ከተማ እየተገነባ ያለውን የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤትና የተቋማት ቢሮዎች ህንጻ ግንባታ ሂደት ያለበትን ደረጃ ተመለከቱ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በቦንጋ ከተማ እየተገነባ የሚገኘውን የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤትና የተቋማት ቢሮዎች ህንጻ ግንባታ ሂደት ያለበትን ደረጃ ምልከታ አድርገዋል። የክልሉ መንግስት በ5.763 ቢሊዮን ብር ወጪ…

Read More