ከአጋር ሀገራት እና ድርጅቶች የተገኘውን ሀብት በቀጥታ ወደ ማህረበረሰቡ እንዲወርድ መስራት እንደሚያስፈል ተገለፀ
ከአጋር ሀገራት እና ድርጅቶች የተገኘውን ሀብት በቀጥታ ወደ ማህረበረሰቡ እንዲወርድ መስራት እንደሚያስፈል ተገለፀ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያዊ ህዝቦች ክልል ደን፣ አከባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ የ REDD+ እስትሪንግ ኮሚቴ የ2017 ዕቅድ አፈጻጸምና የ2018 ዕቅድ በቦንጋ ከተማ ገምግሟል። በግምገማው ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ደን፣ አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ኢንጂነር አስራት ገ/ማርያም…
