Trendings

የቤንች ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል በድምቀት መከበር ጀምሯል።

Spread the love

የቤንች ብሔር የአዲስ ዓመት ዘመን መለወጫ ቢስት ባር በሲዝ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ ባህላዊ ሁነቶች መከበር ጀምሯል።

ከቢስት ባር ሁነቶች መካከል አንዱ የሆነው የፖሊስ ማርሽ ባንድ የአደባባይ ትዕይንት አካሂደዋል።

የቤንች ብሔር የዘመን መለወጫ “ቢስት ባር” ለማክበረ የተለያዩ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች ፣ የብሔረሰቡ ተወላጆችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች መከበር መጀመሩን የቤንች ሸኮ ዞን ኮሙኒኬሽን ዘግቧል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *