በክልሉ የሚከናወኑ የፌደራል መንገድ ፕሮጀክቶች እና ሌሎች የመሠረተ ልማት ሥራዎች ውጤታማነት የባለድርሻ አካላት ሚና የጎላ መሆኑ ተገለጸ

የኢፌዲሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ጋር በመተባበር አዲስ ተሻሽለው በወጣው ካሳ አዋጅ ላይ ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ነዉ። የስልጠናዉን መድረክ የከፈቱት በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ሀገራዊ የተቀናጀ የመሠረተ ልማት ሥራአስፈጻሚ አቶ ተዎድሮስ ተገኝ እንዳሉት፣ መድረኩ አዲስ በተሻሽለው የካሳ አዋጅ፣ በክልሉ ለሚከናወኑ የፌዴራል መንገድ…

Read More

#ሪፖርታዥ

በ 252 ቀበሌዎች ላይ ባህላዊ የዳኝነት አደረጃጀት ተፈጥሯል:-የክልሉ ፍትህ ቢሮ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባለድርሻ አካላት ያሳተፈ የግንዛቤ ሥራ በመሰራቱ በክልሉ 252 ቀበሌዎች ላይ የባህላዊ ዳኝነት አደረጃጀት ተፈጥሮ ወደ ተግባር እየገቡ እንደሚገኙ የክልሉ ፍትህ ቢሮ አስታውቋል፡፡የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ እሸቱ ጎዴቶ ሀገሪቱ በአለም አቀፍ የሰብኣዊ መብት ስምምነቶች ከገባችባቸው ግዴታዎች…

Read More

ነባር ቅርሶችን በማልማት ለትውልድ ለማስተላለፍ ከተሠሩ ሥራዎች ወካከል አንዱ የጀጎል ግንብ ነው – አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ

ነባር ቅርሶችን በማልማት ለትውልድ ለማስተላለፍ ከተሠሩ ሥራዎች ወካከል አንዱ የጀጎል ግንብ መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ ገለጹ። በሚኒስትር ዴኤታው የተመራው የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ቡድን በሐረር ከተማ የመስክ ምልከታ እያደረገ ይገኛል። አቶ ተስፋሁን በዚሁ ወቅት እነደተናገሩት መንግሥት ትኩረት ከተሰጣቸው የኢኮኖሚ ዘርፎች መካከል የቱሪዝም ዘርፍ እንዱ ሲሆን ይህን ትኩረት ተከትሎ በሀገራችን ከቅርብ ዓመታት…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መምህራን ማህበር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ የሚያግዙ ጥናታዊ ጽህፎች እንዲቀርቡ አደረገ።

በማህበሩ የተዘጋጀ 3ኛ ዙር ክልላዊ የትምህርት ጥራት ኮንፈረንስ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የተገኙት በምክትል ርዕሰ-መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ ለትውልድ አሻራ እያሳረፉ ከሚገኙ አካላት መካከል መምህራን ትልቁን ድርሻ ይወስዳሉ ብለዋል። ዛሬ ለተደረሰበት የዕድገት ደረጃ የመምህራን ሚና የማይተካ ነው ብለዋል፡፡ የክልሉ መምህራን ማህበር ለተከታታይ 3 ዓመታት የትምህርት ጥራት ኮንፈረንሶችን እያካሄደ…

Read More

ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 7ኛ ዓመት አስመልክቶ እየተካሄዱ በሚገኙ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች ላይ የተላለፉ መልዕክቶች፦

የጋራ ማንነት ግንባታ ለብሩህ ኢትዮጵያችን! ኢትዮጵያዊ እሴቶቻችንን ለአዎንታዊ ሰላማችን! መጋቢት የቀጣዩ ዓርበኝነት ጅማሮ ማብሰሪያ! አብረን ጀምረናል አብረን እንደርሳለን! የጋራ ግባችን የአፍሪካ ተምሳሌትነታችን! የመጋቢት ፍሬ የጋራ ትናንት የጋራ ዛሬ እና ቀጣዩ ጀግንነታችን ለኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነታችን! #FMC

Read More

የፌዴራል መንግስት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ስርዓት ለመደንገግ የወጣው ማሻሻያ አዋጅ ክፈተቶችን በማስተካከል ውጤታማ ለማድረግ ጉልህ አስተዋጽኦ ይኖረዋል

የፌዴራል መንግስት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ስርዓት ለመደንገግ የወጣው ማሻሻያ አዋጅ ቀደም ሲል የተፈጠሩ የአተገባበር ክፍተቶችን ለመሙላትና የአዋጁን አፈጻጸም ውጤታማ ለማድረግ ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ(ዶ/ር) ገለጹ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 22ኛ መደበኛ ስብሰባው የፌዴራል መንግሥት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ስርዓት ለመደንገግ የወጣውን ማሻሻያ አዋጅ በሁለት ድምጸ…

Read More

የሻይ ልማት ከኢኮኖሚ ጠቃሜታው ባሻገር የአካባቢውን ስህነ ምዳር በመጠበቅ ረገድም ሚናው የጎላ ነው፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን በሻይ አመራረት ዘዴ ላይ ለዞን፣ ለወረዳና ለቀበሌ ባለሙያዎች የአሰልጣኞች ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል፡፡ የስልጠናውን መድረክ ያስጀመሩት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደርና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው የሻይ ልማት በክልሉ የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመን በሚደረገው ሂደት ውስጥ ለአካባቢያችን ከፍተኛ ገቢ በማስገኘት አይናተኛ ሚና እንዳለው ተናግረዋል፡፡…

Read More

የክልሉ የድጋፍና ክትትል ቡድን በካፋ ዞን የተለያዩ ወረዳዎችና በአንድ ከተማ አስተዳደር ድጋፋዊ ክትትል ያደረገው ቡድን ግብረ-መልስ አቅርቧል::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር የማታለም ቸኮል የድጋፍና ክትትል ግብር- መልስ ሪፖርት አቅርበዋል ፡፡ የደጋፍና ክትትል ዓላማው በሁሉም መስኮች የተመዘገቡ አበረታች ተግባራትን አጠናክሮ ማስቀጠልና ጉድለቶችን ፈጥኖ ማረም የሚያስችል አቅጣጫ ማስቀመጥ መሆኑን ተናግረዋል ፡፡ በፖለቲካው፣በኢኮኖሚ፣በማህበራዊ እና በአስተዳደር ዘርፎች በተከናወኑት ሥራዎች የተመዘገቡ አበረታችና ተስፋ ሰጪ ውጤቶችንና ትኩረት የሚሹ ጉዳዮችን ዘርዝረዋል ፡፡…

Read More

ለውጡ ዜጎች በሀገራቸው የፓለቲካ ጉዳይ ላይ ያለከልካይ መሳተፍ አለባቸው የሚለውን እሳቤ ያመጣ ነው፦ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

ያለፉት 7 የለውጥ ዓመታት ዜጎች የሀገራቸው የፓለቲካ ጉዳይ ላይ ያለከልካይ መሳተፍ አለባቸው የሚለውን እሳቤ ያመጣ ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ዓለም አቀፍና የሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለፁ። ለውጡ የአጋር እና የዋና ፓርቲ ክፍፍልን በማስቀረት ህብረ ብሄራዊ፤ ሀገራዊ ፓርቲ በመመስረት ዜጎች በሀገራቸው ጉዳይ ግንባር ቀደም ተሳታፊ እና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረጉንም ጠቅሰዋል። ሀገር ውስጥም ሆነ…

Read More

የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ እና ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ የትራንስፖርት አገልግሎትን ዲጂታል ለማድረግ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ከክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ ጋር በመተባበር የትራንስፖርት ዘርፉን የአገልግሎት አሰጣጥ ለማሳደግ ቴክኖሎጂን መጠቀም ዙሪራ ውይይት አደርገዋል። በፊርማ ስነስርዓቱ ላይ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ መሠረተልማት ክላስተር አስተባባሪና የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዎ ሳፒ በህዝብ ትራንስፖርት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት ዲጂታል መፍትሄዎችን መቀበል ወሳኝ መሆኑን ገልፀዋል። የትራንስፖርትና መንገድ ልማት…

Read More