ከ80 በላይ በሬዎችን እያደለበ ለገበያ እያቀረበ ያለ ወጣት

በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ በሬ በማደለብ ስራ የተሰማራው ወጣት ውጤታማ መሆኑን ገለጸ በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ ካንጋ ቀበሌ በሬ በማድለብ ለገበያ የሚያቀርበው ወጣት በላቸው ጋጪቶ ውጤታማ መሆኑን ገልጿል። ወጣት በላቸው ጋጪቶ እንደተናገሩት ከብት ማድለብ ስራ ከጀመሩ ጥቂት ጊዜ በመሆናቸውም ውጤታማ እየሆነ መምጣቱን ተናግሯል። ወጣቱ 80 እና ከዚያ በላይ የሚጠጋ በሬ በማድለብና በግ በማሞከት ላይ መሆኑን…

Read More

የታርጫ ከተማ ኮሪደር ልማት ስራ የከተማዋን ውበት ይበልጥ በሚያደምቅ መንገድ እየተሰራ መሆኑን የከተማዋ ከንቲባ አቶ ዳዊት ወንድሙ ተናገሩ

በከተማዋ ተጀመረው ኮሪደር ልማት ስራ ለዜጎችም ስራ ዕድል መፍጠሩ ተገልጿል ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚገኙ ከተሞች የከተማ ኮሪደር ልማት ስራዎች ተጠናክረው እየተሰሩ ይገኛል ፡፡ በቅርቡ ወደ ኮሪደር ልማት ስራ የገባው የታርጫ ከተማ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ስራዎች በማጠናቀቅ ከአንድ ወር በፊት ስራውን በይፋ አስጀምሯል ፡፡ የተጀመረውን የኮሪደር ልማት ስራ ውጤታማ እንዲሆን ለማስቻል ከአካባበው ነዋሪዎች…

Read More

አሲዳማ አፈርን በመጠቀም ከሚለሙ ሰብሎች አንዱ አናናስ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለጸ

ቢሮው ከቦንጋ ዩኒቨርስቲ ጋር በመቀናጀት ለሰብልና ሆልቲ ካልቸር ባለሙያዎች በዘርፉ ስልጠና እየሰጠ ነው። መገኛው በአሜሪካ እንደሆነ የሚነገርለት የአናናስ ሰብል ሞቃታማና አሲዳማ አፈር ላይ ሊተከል እንደሚችል የክልሉ ግብርና ቢሮ የእርሻና ሆልቲ ካልቸር ዘርፍ ኃላፊና ምክትል ቢሮ ኃላፊ የሆኑት አቶ አሸናፊ ክንፉ ተናግረዋል ። በክልሉ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የክልሉን የማልማት አቅም የመለየት ስራ በስፋት መሰራቱንም አቶ አሸናፊ…

Read More

ኢትዮጵያ በክህሎት ልማት ሁለተኛውን የዓርበኝነት ምዕራፍ ጀምራለች – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

ኢትዮጵያ በክህሎት ልማት ሁለተኛውን የዓርበኝነት ምዕራፍ መጀመሯን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። ኢትዮ ክህሎት 4ኛው ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር “ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች” በሚል መሪ ሃሳብ ከሚያዝያ 27 እስከ ግንቦት 2 ቀን 2017 ዓ.ም ይካሄዳል፡፡ ወ/ሮ ሙፈሪሃት መርሐ ግብሩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ÷ ኢትዮ ክህሎት ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር የስልጠና ጥራትን ለማረጋገጥ በየሁለት ዓመቱ…

Read More

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ኢትዮጵያ እያስመዘገበችው ላለው ፈጣን እድገት ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው፦ሚኒስትር አለሙ ስሜ(ዶ/ር)

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ኢትዮጵያ እያስመዘገበችው ላለው ፈጣን እድገት ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ(ዶ/ር) ገለጹ። የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የ2017 በጀት አመት ዘጠኝ ወራት አፈጻጸም ሀገር አቀፍ የሴክተር ጉባኤ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ(ዶ/ር) እንዲሁም የፌደራል እና የክልል የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ አመራሮች ተገኝተዋል። ሚኒስትር አለሙ…

Read More

መንግስት የቆዩ የህዝብ ጥያቄዎችን እየመለሰ በመሆኑ መደሰታቸዉን ነዋሪዎች ተናገሩ

ነዎሪቹ ለመንገድ ጥያቄዎች መንግስት በሰጠው ምላሽ መደሰታቸውንና ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉም ገልጸዋል ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካሉት አስፋልት መንገዶች አብዛኛዎቹ በጅምር ላይ ያሉ እና በወቅቱ ካለመጠናቀቃቸው የተነሳ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ሆነው መቆየታቸዉን ነዋሪዎቹ ተናግረዋል። በክልሉ ከሚዛን-ቴፒ፣ከጎሬ-ማሻ-ቴፒ፣ከሺሺንዳ- ቴፒ፣ከጪዳ- ጅማ የአስፋልት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች ተጀምረው በሂደት ላይ ሲሆኑ፦ ከታርጫ- ጪዳ፣ ከዲሪ -ማሻ እና ከቦንጋ…

Read More

ደቡብ ምዕራብን እንወቅ!

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ? በቀድሞ የደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ስር የነበሩ የካፋ፣ የዳውሮ፣ የቤንች ሸኮ፣ የሸካና የምዕራብ ኦሞ ዞኖች እና የኮንታ ልዩ ወረዳ ህዝቦች የዘመናት በክልል የመደራጀት ጥያቄ የብልፅግና ፓርቲ በሚመራው የለውጡ መንግስት ምላሽ በማግኘቱ በህዳር 14/2014 ዓ.ም የፌደሬሽኑ 11ኛ ክልል ሆኖ የተመሠረተ ክልል ነው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፡፡ክልሉ…

Read More

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በትውልድ ቅብብሎሽ የተገነባ ኅብረብሔራዊ ሠራዊት ነው፦አፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በትውልድ ቅብብሎሽ የተገነባ ኅብረብሔራዊ ሠራዊትና ተቋም መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ። ሀገር አቀፍ 116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ቀን የሲምፖዚየም እና አውደ-ርዕይ ዝግጅት “የተለወጠ ፖሊስ፥ እየተለወጠ ላለ ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም መከበር ጀምሯል። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ የኢትዮጵያ ፖሊስ…

Read More

በክልሉ የማይነጥፍና ፍትሃዊ የንብረት ግብር ለመሰብሰብ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶች ግመታና አሰራር ተግባራዊ ማድረግ ያስፈልጋል፦ ወ/ሮ ሄለን ደበበ

የኢፌዲሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የሪል ስቴት ልማትና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 ላይ የስልጠና መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል፡፡ የስልጠና መድረኩን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ የኢፌዲሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስተር ዴኤታ ወ/ሮ ሄለን ደበበ በሪል ፕሮፐርቲ ግመታና ግብይት ወጥነት ያለው ስርዓት ለመዘርጋት እና የከተሞችን የፋይናንስ አቅም ለማሳደግ ገቢ አሰባሰብ ላይ የሚፈለገውን መሠረታዊ…

Read More

አመራሩ የንቅናቄው አጀንዳዎች ፋይዳን በመገንዘብ በላቀ ዝግጁነት መፈጸም ይገባል። አቶ ፍቅሬ አማን

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ በብልጽግና ፓርቲ መሪነት እየተከናወኑ ያሉ የንቅናቄ አጀንዳዎች አፈጻጸም ላይ ያተኮረ ውይይት በአመያ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። መድረኩን በንግግር የከፈቱት በብልጽግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን፥ በየደረጃው ያለው አመራር የንቅናቄው አጀንዳዎች ፋይዳን በተገቢው በመገንዘብ በላቀ ዝግጁነት መፈጸም እንደሚጠበቅበት ተናግረዋል። ዘርፍ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸውና ሀገራዊ ፋይዳቸው የላቁ አጀንዳዎች በክልሉ የብልጽግና…

Read More