የሕዳሴ ግድብ የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ታሪክ ሆኖ የሚኖር ታላቅ ገድል ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ታሪክ ሆኖ የሚኖር ታላቅ ገድል ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ኢትዮጵያውያን የዘመናት ቁጭት የነበረው ታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ የምረቃ ሥነ ሥርዓት በጉባ እየተካሄደ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሥነ ሥርዓቱ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት÷ የሕዳሴ ግድብ የትናትን ቁጭት ማሰሪያ የመጪው ንጋት ማብሰሪያ ነው ብለዋል፡፡
ቀድም ሲል ዓባይ እግር እንጂ አፍ ስላነበረው ብዙዎች ሲናገሩለት ቆይታዋል፤ በዛሬው ዕለት ግን አፍ አውጥቶ መናገር ጀምሯል ነው ያሉት፡፡
ሁሉም ኢትዮጵያዊ በአካል ሄዶ መጎብኘት እንዳለበት ጠቁመው÷ በቦታው ተገኝቶ መመልከት ልዩ ትርጉም እንዳለው አውስተዋል፡፡
በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች መረጃዎችን ይከታተላሉን ![]()
በፌስቡክ https://www.facebook.com/sowestcommunication/
በድረገጽ www.southwestcomunications.gov.et
በኢንስታግራም https://instagram.com/southwest_communications
በትዊተር twitter.com/sweprs
በቲክቶክ https://www.tiktok.com/@southwest.communi
በቴሌግራም https://t.me/Debubmierab
በዩቲዩብ youtube.com/@southwestgovcommunication
በዋትስአፕ
https://whatsapp.com/channel/0029VbAiSCpGE56ue7VyJJ3x
https://www.linkedin4v .com/company/southwest-communications
