Trendings

የሕዳሴ ግድብ የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ታሪክ ሆኖ የሚኖር ታላቅ ገድል ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

Spread the love

የሕዳሴ ግድብ የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ታሪክ ሆኖ የሚኖር ታላቅ ገድል ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ታሪክ ሆኖ የሚኖር ታላቅ ገድል ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡

ኢትዮጵያውያን የዘመናት ቁጭት የነበረው ታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ የምረቃ ሥነ ሥርዓት በጉባ እየተካሄደ ነው፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሥነ ሥርዓቱ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት÷ የሕዳሴ ግድብ የትናትን ቁጭት ማሰሪያ የመጪው ንጋት ማብሰሪያ ነው ብለዋል፡፡

ቀድም ሲል ዓባይ እግር እንጂ አፍ ስላነበረው ብዙዎች ሲናገሩለት ቆይታዋል፤ በዛሬው ዕለት ግን አፍ አውጥቶ መናገር ጀምሯል ነው ያሉት፡፡

ሁሉም ኢትዮጵያዊ በአካል ሄዶ መጎብኘት እንዳለበት ጠቁመው÷ በቦታው ተገኝቶ መመልከት ልዩ ትርጉም እንዳለው አውስተዋል፡፡

በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች መረጃዎችን ይከታተላሉን 👇

📌በፌስቡክ https://www.facebook.com/sowestcommunication/

📌በድረገጽ www.southwestcomunications.gov.et

📌በኢንስታግራም https://instagram.com/southwest_communications

📌በትዊተር twitter.com/sweprs

📌በቲክቶክ https://www.tiktok.com/@southwest.communi

📌በቴሌግራም https://t.me/Debubmierab

📌በዩቲዩብ youtube.com/@southwestgovcommunication

📌በዋትስአፕ

https://whatsapp.com/channel/0029VbAiSCpGE56ue7VyJJ3x

📌https://www.linkedin4v .com/company/southwest-communications

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *