የኮሪደር ልማት ከ60 በመቶ በላይ ሀብታችንን ጥቅም ላይ እንድናውል ያስችለናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያን ከተሞች ለማነቃነቅ ያለመ ሥራ እንደሆነ ገልጸዋል። ከተሞች 60 በመቶ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) መያዛቸውን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ከተማ ከተዘነጋ ይህን ያህል ሀብት ጥቅም ላይ እንደማይውል ተናግረዋል። ከ50 በመቶ በላይ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ያለው በአዲስ አበባ እንደሆነም አውስተው፣ አዲስ አበባ…
