ሰላምና ጸጥታን በተመለከተ
“ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የሰላምና የጸጥታ ችግር ዋነኛው መንስኤ የተሳሳተ የፖለቲካ አመለካከት ነው። አንደኛው ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የስንፍና ፖለቲካ የወለደው ችግር ነው። የስንፍና ፖለቲካ በሀገራችን ተንሰራፍቷል። በዚያ ምክንያት ግጭት ጠብ፣ ተቃርኖን ይወልዳል። ስራ አያውቁም ስራ አይወዱም ስራ አይሰሩም። አንድ ሰው ስራ ካልሰራ ደግሞ አልተማረም ማለት ነው። በስራ ተመንዝሮ የሚገኝ እውቀትና ልምድ ነው ሰውን አዋቂ የሚያሰኘው። በእኛ…
“በህዳሴ ግድብ ምክንያት የግብፅ አስዋን ግድብ አንድ ሊትር ውሃ አልቀነሰም”፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ እንደገለጹት፣ በህዳሴ ግድብ ምክንያት የግብፅ አስዋን ግድብ አንድ ሊትር ውሃ አልቀነሰም። ህዳሴ ከመመረቁ በፊት ለመረበሽ የሚያስቡ ሰዎች አሉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ህዳሴ ግድብ አልቋል በቅርቡ እናስመርቀለን ብለዋል። ለታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ያለኝ መልዕክት ህዳሴ ለሱዳን፣ ለግብጽ በርከት መሆኑን ነው ብለው፤ በፍፁም ጉዳት አይመጣባችሁም ሲሉ…
የበለፀጸገች ኢትዮጵያን ለልጆቻችን እናስረክባለን፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
አጠቃላይ በጀታችን በድህነት ቅነሳ ላይ ትኩረት ያደረገ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዚያ የተረፈው ለዕዳ ክፍያ እና ድጎማ ለሚያስፈልጋቸው የሚውል መሆኑን ገልጸዋል። “አብዛኛው ገንዘባችን ድጎማ፣ ዕዳ ክፍያና መሰል ጉዳዮችን ስለሚያካትት የካፒታል በጀታችን ዕድገት ቢኖረውም ውስን ነው” ብለዋል። “በአንድ በኩል ኑሮ ውድ ሆነ ደሞዝ ችግር ሆነ እያልን እሱን ሳንመልስ በውስን ገቢ ያገኘውን ገቢ በሙሉ…
የ2018 በጀት ትኩረትና የቀጣይ ዓመት ሀገራዊ ዕድገትን በተመለከተ
አጠቃላይ በጀታችን ለድህነት ቅነሳ ትኩረት ያደረገ ነው፤ ከዚያ የተረፈው ለዕዳ ክፍያ እና ድጎማ ለሚያስፈልጋቸው የሚውል ነው። አብዛኛው ገንዘባችን ድጎማ፣ ዕዳ ክፍያና መሰል ጉዳዮችን ስለሚያካትት የካፒታል በጀታችን ዕድገት ቢኖረውም ውስን ነው። በአንድ በኩል የኑሮ ውድ ሆነ ደሞዝ ችግር ሆነ እያልን እሱን ሳንመልስ በውስን ገቢ ያገኘውን ገቢ በሙሉ ልማት ላይ ካዋልን ችግሩ ስለሚባባስ ያንን እያስታረቁ መሄድ ያስፈልጋል።…
ለ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ዜጎች የስራ ዕድል ተፈጥሯል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
ከእነዚህም ውስጥ በግብርናው ዘርፍ በተሰራ ሪፎርም 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ዜጎች፣ በአገልግሎት ዘርፍ 1 ነጥብ 6 ሚሊየን ዜጎች፣ በኢንዱስትሪ ወደ 680 ሺህ ገደማ ዜጎች፣ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ከግማሽ ሚሊየን በላይ ሰዎችን መላክ ተችሏል፣ በሪሞት ስራ ከ60 ሺህ በላይ ሰዎች ስራ መያዝ መቻላቸውን አብራርተዋል። በተለይ የወጭ ስራ ስምርትና ሪሞት ስራ ላይ ዘመናዊ በሆነ መንገድ የተጀመረው…
