የባህር በር ባለቤትነት ጠቀሜታ በምሁራን እይታ!
የባህር በር ባለቤት መሆን ለአንድ ሀገር ያለው ጠቀሜታ በጣም ከፍተኛ ነው፡፡ በተለይም ደግሞ ኢኮኖሚን በማሳለጥ እና በሀገራት እና በህዝቦች መካከል ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ መስተጋብርን በማጠናከር በኩል ፋይዳው እጅግ የጎላ ነው፡፡ የባህር በር ባለቤት መሆን የሀገሪቱን ደህንነት ከማስጠበቅ ረገድ ጥቅሙ እጅግ ብዙ መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡ ኢትዮጵያ ከዚህ በፊት ለበርካታ ዓመታት የባህር በር የነበራት ሀገር በአንድ በታሪክ…
