ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና ልዑካን ቡድናቸው በአለም አቀፉ የልማት ማኅበር(አይ ዲ ኤ) 21ኛ የማሟያ ጉባኤ ላይ ለመገኘት ናይሮቢ ገብተዋል::

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና ልዑካን ቡድናቸው በአለም አቀፉ የልማት ማኅበር(አይ ዲ ኤ) 21ኛ የማሟያ ጉባኤ ላይ ለመገኘት ናይሮቢ ኬንያ ገብተዋል። ጉባኤው ማኅበሩ ደጋፊዎች እና ተባባሪ አካላት በአፍሪካ የልማት የገንዘብ ድጋፍ ቀዳሚ የትኩረት መስኮችን ለማመላከት እና አፅንዖት ለመስጠት ያለመ ሲሆን የገንዘብ ድጋፍ አቅራቢዎች በ21ኛው የማኅበሩ ዘመን ድጋፋቸውን ለመጨመር በፅኑ እንዲያጤኑ የማሳሰብ አላማ ያነገበም ነው። የጠቅላይ…

Read More

በኢ-ኮሜርስ ስትራቴጂ ረቂቅ ሠነድ ላይ የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ እየተካሄደ ነው::

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በብሔራዊ የኢ-ኮሜርስ ስትራቴጂ ረቂቅ ሠነድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩም÷ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የንግድና ቀጣናዊ ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ እና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመድረኩ እንዳሉት፤ ረቂቅ ስትራቴጂክ ሠነዱ ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የገበያ…

Read More

ከለውጡ ወዲህ የህዝቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለመፈታት ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል::

ከለውጡ ወዲህ የህዝቡ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በቅርበት ለመፈታት ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል ሲሉ የቤንች ሸኮ ዞን አስተዳደሪ አቶ ሀብታሙ ካፍቲን ገለጸ። የሚዛን አማን አየር ማረፊያ ግንባታ ሲጠናቀቅ ለኢንቨስትመንት ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍቲን ለኢፕድ እንደገለጹት፣ ዞኑ በግብርናው፣ በማእድን፣ በቡናና በቅመማቅመም ሀብት የታወቀ በመሆኑ ክልሉ የኢኮኖሚ የስበት ማእከል ነው። ይህን በዘላቂነት…

Read More

የኢትዮጵያ ፈተናዎችን ሁሉ የተሻገረ ያለመበገር ፅናት የምጣኔ ሀብት መረጋጋትንና ምርታማነትን ባስቀደሙት በመዋቅራዊ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስራዎቿ ማሳያነት ይገለጣል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)::

የኢትዮጵያ በፈተናዎች ሁሉ የተሻገረ ያለመበገር ፅናት የምጣኔ ሀብት መረጋጋትንና ምርታማነትን ባስቀደሙት በመዋቅራዊ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስራዎቿ ማሳያነት ይገለጣል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተናገሩ። በብሔራዊ የምክክር ኮሚሽን በሚመራው ስራ ምክክር እና እርቅ የሰላም ፍላጎታችን እና ተምኔታችን ማጠንጠኛ ናቸው ሲሉም ገልጸዋል። ትምህርትን ተደራሽ በማድረግ ብሎም ወጣቶችን በማብቃት ኢትዮጵያ ሁለት ሚሊዮን አዳዲስ ስራዎችን ለመፍጠር እንዳለመችም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ የ9 ወር አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በዛሬው እለት ተጀምሯል::

በመርሀ ግብሩ ላይ የፓርቲያችን ምክትል ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ አደም ፋራህን ጨምሮ የዋና ፅ/ቤቱ የዘርፍ ሀላፊዎች እንዲሁም የክልል ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ሀላፊዎች ተገኝተዋል። በፕሮግራሙ ጅማሮ ላይ በቅርቡ በድንገተኛ ህልፈት ላጣናቸው ለፓርቲያችን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ በመሆን ሲያገለግሉ ለነበሩት ለአቶ ተዘራ ወ/ማሪያም የህሊና ፀሎት ተደርጓል።…

Read More

በመዲናዋ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ

በአዲስ አበባ ከተማ ዛሬ ንጋት ላይ በጣለው ዝናብ ሳቢያ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 11 ወረገኑ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የ4 ሰዎች ሕይወት አልፏል። የከተማ አስተዳደሩ ማስተር ፕላናቸውን ያልተከተሉ የወንዝ ዳርቻ ግንባታዎች ሕብረተሰቡን ለጎርፍ አደጋ እንደሚያጋልጡ በጥናት መለየቱ ተገልጿል፡፡ ይህንን የአደጋ ስጋትና ተጋላጭነት በመሠረታዊነት የሚፈቱ ፕላኑን የጠበቁ ዘላቂ የመፍትሄ ሥራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝም ተጠቁሟል፡፡ በመሆኑም ተመሳሳይ…

Read More

የቤተሰብ ንግድ ቀጣይነት ላለው ሥራ ዕድል ፈጠራ!

በዓለም ላይ”የቤተሰብ ንግድ“ዘላቂ የሥራ ዕድል በመፍጠር እና ፈጠራን በማበረታታት የሀገራት የኢኮኖሚ ሞተር በመሆን የማይተካ ሚና ይጫወታል፡፡ አሁን ላይ ባደጉት ሀገራት የ”ቤተሰብ ንግድ“ በትሪሊዮን የሚቆጠር ዶላር ገቢ በማመንጨትና ለበርካቶች የሥራ ዕድል በመፍጠር በኢኮኖሚ ውስጥ ጫወታ ቀያሪ ከሆኑ ተዋንያን መካከል ተጠቃሹ እንደሆነ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ እ.አ.አ በ1938 በአነስተኛ የንግድ ድርጅትነት ተመስርቶ ወደ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያነት ያደገውና“በሊ ቤተሰብ” የሚመራው…

Read More

የፌዴራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ እና የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ላይ ምክክር ተካሄደ::

የኢ.ፌ.ዴ.ሪፍትሕ ሚኒስቴር በፌደራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ እና የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ላይ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔና ምክትል አፈጉበዔ፣ የተለያዩ ቋሚና ጊዜያዊ የኮሚቴ አባላት፣ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፕሬዚዳንቶች፣ የዲሞክራስ ተቋማት ኃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፤ በሀገሪቱ በተለያዩ…

Read More

በሚቀጥሉት አስር ቀናት የሚኖረው የዝናብ ሁኔታ ለበልግ አብቃይ አካባቢዎች አመቺ ነው::

በሚቀጥሉት አስር ቀናት የሚኖረው የዝናብ ሁኔታ ቀደም ብለው ለተዘሩ የበልግ ሰብሎች እንዲሁም ቋሚ ተክሎች አመቺ ሁኔታ እንደሚፈጥር የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ። ኢንስቲትዩቱ ለኢዜአ በላከው መግለጫ በቀጣዩቹ አስር ቀናት በደቡብ፣ በምስራቅ፣ በሰሜን ምስራቅና በመካከለኛው የአገሪቱ አካባቢዎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖራቸው አመልክቷል። በመሆኑም የሚጠበቀው እርጥበት ቀደም ብለው ለተዘሩ የበልግ ሰብሎችና ለቋሚ ተክሎች የውሃ ፍላጎት…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ከ2025-2030 ድረስ በዩኒሴፍ ፕሮግራም በሚሰሩ ስራዎች ላይ ያተኮረ የግብዓት ማሳበሰቢያ ውይይት በሚዛን አማን ከተማ ተካሄደ።

ውይይቱ ከ2020_2025 ድረስ በክልሉ ሲተገበር የነበሩ የልማት ፕሮግራሞች እየተጠናቀቁ በመምጣታቸው የኢትዮጵያ መንግስት ከተባበሩት መንግስት/ዩኒሴፍ/ ዘላቂ ልማት አጋሮች ጋር ስራዎች ቀጣይነት እንዲኖራቸው ባደረገው ስምምነት ቀጣይ 2025-2030 ድረስ ክልሉ ቅድሚያ በሚሰጣቸው የልማት አጀንዳዎች ሀሳብ አሰባስቦ በማካተት ፊዝካልና ፋይናንሻል ዕቅድ ለማቀድ ታልሞ የተዘጋጀ ነው። የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ በውይይት መድረኩ እንደገለጹ በክልሉ ባለፉት…

Read More