የኮንታ ልማት ማህበር 10 ሺህ ቶን የድንጋይ ከሰል ምርት ለፋብሪካ ለማቅረብ እየሠራ እንደሚገኝ ተገለፀ።
በኮንታ ዞን ጪዳ ከተማ አስተዳደር የድንጋይ ከሰል ማምረት፣ የግብርናና ሌሎች ልማት ሥራዎች ያሉበትን ደረጃ የዞኑ ከፍተኛ የመንግስትና የፓርቲ ሥራ ኃላፊዎች ጉብኝት አድርገዋል። በጉብኝቱ ላይ የተገኙት የኮንታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ነጋ አበራ የተፈጥሮ ሀብትን ለኢኮኖሚ ጠቀሜታ ሲናውል አካባቢን በሚጠብቅና የተሻለ ገቢ በሚያስገኝ መልኩ መሆን እንደሚገባ ጠቁመው በኮንታ ልማት ማህበር ባለቤትነት እየተካሄደ የሚገኘው የድንጋይ ከሰል የማምረት…
