ኢትዮጵያ አንድነት የሚገለጥባት ድንቅ ምድር ናት – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ኢትዮጵያ አንድነት የሚገለጥባት ድንቅ ምድር መሆኗን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገልጸዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለ19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም የብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ህብር የሀገሪቱን አንድነት እንደማይሸረሽረው ፤ ሀገራዊ አንድነቱም የኢትዮጵያን ህብራዊነት እንደማይጠቀልለው አውስተዋል፡፡ ኢትዮጵያ “ህብራዊነቷ ጌጧ፣ መልኳ፣ ጸጋዋ፣ ሐብቷ ነው ፤ አንድነቷ ደግሞ ኃይሏ፣ ጉልበቷ፣ ዐቅሟ…

Read More

ለጋራ ብልፅግና የተጋመደውን ውጥናችንን በጋራ ቃል ኪዳናችን እያፀናን የብልፅግና ጉዟችንን ማፋጠናችንን እንቀጥላለን – አቶ አደም ፋራህ

ለጋራ ብልፅግና የተጋመደውን ውጥናችንን በጋራ ቃል ኪዳናችን እያፀናን የብልፅግና ጉዟችንን ማፋጠናችንን እንቀጥላለን ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ። አቶ አደም ፋራህ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ለ19ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም እንኳን ኢትዮጵያዊያን በመገናኘት ባህላቸውን፣ ቋንቋቸውን እና ታሪካቸውን…

Read More

ገዢ ትርክትን በማጎልበት ሕብረ ብሄራዊ አንድነትን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

ገዢ ትርክትን በማጎልበት ሕብረ ብሄራዊ አንድነትን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ ምንጭ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች በድምቀት እየተከበረ ነው። በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ፣ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት…

Read More

ደቡብ ኢትዮጵያን መጎብኘት እና እንደ አርባምንጭ ያሉ ከተሞችን እድገት መመልከት ሁልጊዜም አስደሳች ነው።

እንደ ሀገር የተመጣጠነ ምግብ አቅርቦት ለከተሞችም ሆነ ለገጠር አካባቢዎች ፈተና ሆኖ የቀጠለ ጉዳይ ነው። ዛሬ በመጎብኘት ላይ እንዳለነው አይነት የሙዝ ልማት ሥራዎችን በገጠር አካባቢዎች በማሳዎች ላይ የኩታ ገጠም እርሻ አሰራረን ጀምረናል። እነዚህን ጥረቶች የሚደግፈው የሌማት ትሩፋት ሥራ በየአርሶአርብቶአደሩ ቤት የእንቁላል ምርትን ከአሳ እና ከብት ርባታ ብሎም ንብ ማነብ ጋር ምርት በማሳደግ ላይ ይገኛል። እነዚህ መርሃግብሮች…

Read More

በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል በተሟላ ሁኔታ ለማቅረብ የባለድርሻ ተቋማት ትብብር ማጠናከር ይገባል- ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር)

በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል በተሟላ ሁኔታ ለማቅረብ የባለድርሻ ተቋማት ትብብር ማጠናከር እንደሚገባ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ። የኮርፖሬሽኑ አመራሮች ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በልዩ የኢኮኖሚ ዞን ያለውን የኃይል አቅርቦት በተሟላ ሁኔታ ማቅረብ በሚቻልባቸው ሁኔታ እና የሚያጋጥሙ ችግሮችን በፍጥነት…

Read More

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን መከበር ዘላቂ ሠላምን በመገንባት ቀጣይነት ያለውን ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ለመገንባት ያስችላል። አፈ ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን የባህልና ታሪክ ሲምፖዚየም በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። “ህብረ ብሄራዊ አንድነት ለሀገራዊ መግባባት” በሚል መርህ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ አርባምንጭ ከተማ ህዳር 29 የሚከበረውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በማስመልከት በብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ባህልና ታሪክ የሚያተኩር ሲምፖዚየም እየተካሄደ ይገኛል። በጋሞ ባህልና ምርምር ማዕከል አዳራሽ ክቡራን የእለቱ እንግዶች በተገኙበት እየተካሄደ በሚገኘው…

Read More